Trendings

የክልሉ ኦዲት ግብረ ኃይል በቤንች ሸኮ ዞን የክዋኔና የአካባቢ ኦዲት አፈጻጸም ያለበትን ደረጃ ገመገመ

‎የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ዋና ኦዲተር መስሪያ ቤት ዋና ኦዲተር አቶ አስራት አበበ የክልሉ ምክር ቤት የተለያዩ የኦዲት ውጤቶችን በጋራ ከገመገመ በኃላ በክዋኔ ኦዲት የተሰሩ ስራዎች በተጨባጭ ታች ተወርዶ መታየት እንዳለባቸው ባስቀመጠው አቅጣጫ መሰረት መድረኩ መዘጋጀቱን ገልጸዋል ። ‎መድረኩ በዋናነት የኦዲት ግኝት በአግባቡ ስለመመለሱ ማረጋገጥ እና በዚህ ላይ በአግባብ ያልፈጸሙ አካላትን ተጠያቂነትን ማረጋገጥ ይሆናል…

Read More

ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ) የክልሉን የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ጉዞ ለማፋጠን ያለመ ዉይይት ከኢትዮ-ቴሌኮም ጋር አካሄዱ

ውይይቱ የመሶብ ማዕከላትን፣ የዲጂታል መታወቂያንና የኢ-ቲኬት አገልግሎትን እንዲሁም የፋይዳና የ5 ሚሊየን ኮደርስ ለማስፋፋት ትኩረት አድርጓል። የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ክቡር ዶ/ር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ከኢትዮ-ቴሌኮም ዋና መሥሪያ ቤትና ከጂማ ዲስትሪክት ከመጡ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎችና ባለሙያዎች ጋር በጽህፈት ቤታቸው ተወያይተዋል። ውይይቱ የክልሉን የዲጂታል ሽግግር እውን ለማድረግ በቀጣይ በጋራ ሊሰሩ በሚገባቸው ወሳኝ ጉዳዮች ላይ…

Read More

በዞኑ ታሪካዊ ዋሻዎችንና የተፈጥሮ መስህቦችን በማልማት ለወጣቶች የስራ ዕድል ለመፍጠር እየተንቀሳቀሰ መሆኑን ሸካ ዞን ገለጸ

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የምትገኘውና በአብዛኛው ጥቅጥቅ ባሉ ደኖች የተሸፈነችው ሸካ ዞን፣ በውስጧ ያቀፈቻቸውን ታሪካዊና ተፈጥሯዊ የቱሪስት መዳረሻዎችን የመለየትና የማልማት ስራ መጀመሩን የዞኑ ባህል፣ ቱሪዝምና ስፖርት መምሪያ አስታወቀ። የመምሪያው የቱሪዝም ፕሮሞሽንና ግብይት ቡድን መሪ አቶ ብርሃኑ አያሾ እንደገለጹት፣ በዞኑ ወረዳዎችና ከተሞች በጥናት ላይ የተመሰረተ የመስህብ ስፍራዎችን የመለየት ስራ ተከናውኗል። ይህ ጥረትም ዞኑ ከያዘው የተፈጥሮ…

Read More

የማህበራዊ ዘርፍ ተቋማት የስድስት ወራት አፈጻጸም ግምገማ እየተደረገ ነዉ።

የክልሉ የአስፈጻሚ ተቋማት የ2018 በጀት ዓመት የመጀመሪያ አጋማሽ ሴክተር መ/ቤቶች ግምገማ መድረክ ተጠናክሮ ቀጥሏል። ሶስተኛ ቀኑን በያዘው የግምገማ መድረክ ላይ የክልሉ ፕላንና ልማት ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ ወሰነች ቶማስ ባስተላለፉት መልዕክት በ2018 በጀት ዓመት ሁለም ተቋማት በተናበበና በተቀናጀ ዕቅድ ወደ ተግባር እንዲገቡ መደረጉንና አፈፃፀሙንም ውጤታማ ለማድረግ በትኩረት ሲሰራ መቆየቱን ገልፀዋል። የተቋማት ዋና ዋና የልማት ዕቅድ የትኩረት…

Read More

ባለፉት ስድስት ወራት ጠንካራ ፓርቲ ግንባታን ለማፋጠን በርካታ ስራዎች መሰራታቸዉን አቶ ፍቅሬ አማን ገለጹ

ባለፉት ስድስት ተወራት ጠንካራ ፓርቲ ግንባታን ለማፋጠን በርካ ስራዎች ተሰርተዋል ሲሉ የክልሉ ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ፍቅሬ አማን ገለጹ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የ2018 በጀት ዓመት የስድስት ወራት ዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ ከዘርፉ አመራሮች ጋር እያካሄደ ይገኛል። የክልሉ ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ፍቅሬ አማን እንደ ፓርቲ የታለሙትንና…

Read More

ከነባሩ የሃሳብ አጥር በመውጣት የበለጸገች ኢትዮጵያን እውን ለማድረግ በጋራ እንስራ:- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከነባሩ የሃሳብ አጥር በመውጣት የበለጸገች ኢትዮጵያን እውን ለማድረግ በጋራ እንስራ ሲሉ ጥሪ አቅርበዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ 75ኛ ዓመት የምሥረታ በዓልን አስመልክተው “የምሁራን ሚና ለሀገራዊ ብልጽግና” በሚል ርዕስ ጥናታዊ ጽሑፍ አቅርበዋል፡፡ በጽሑፋቸውም ለሀገር እድገት የግል ዘርፍን ጉድለት የሚሞላ፣ ሃሳብ የሚገዛ፣ ጠንካራ የመምራትና የመመልከት አቅም ያለው መንግሥት አስፈላጊ መሆኑን አብራርተዋል።…

Read More

የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) መልዕክት

ዛሬ ወደ የኢትዮ ጅቡቲ ምድር ባቡር አ.ማ ጉብኝት አድርገናል። ጉብኝቱ የሀገራችንን ብሔራዊ የሎጂስቲክስ ክዋኔ ዐቅም ለመገምገም እና የሀገሪቱን እያደገ ያለ የልማት አጀንዳ ለመደገፍ በሎጂስቲክስ ዝግጁነት ላይ ገንቢ ውይይቶችን ለማካሄድ ጠቃሚ ዕድል ሰጥቶናል። ኢኮኖሚያችን እያደገ ሲሄድ የሎጂስቲክስ ዘርፉ ካልዘመነ ዘላቂ ዕድገትን የሚገድብ ዋና መሰናክል መሆኑን ይቀጥላል። አሁን በተለይ በውስጣዊ እና በራስ ዐቅም የባቡር መንገድ ግንባታ ላይ…

Read More

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልልን ምን ያህል ያውቃሉ?

ባለፉት ተከታታይ ወራት ‘’የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልልን ምን ያህል ያውቃሉ?’’ በሚል አምድ አጠቃላይ የክልሉን ገጽታ የሚያሳዩ እና የስድስቱ ዞኖች የተለያዩ ባህላዊ ይዘቶችን የዳሰሱ ጽሁፎችን እንደየቅደም ተከተላቸው ለውድ አንባቢያን አጋርተናል፡፡ በተመሳሳይ ሁኔታ ዛሬ በዚሁ አምድ”በቤንች ሸኮ ዞን “የቤንች ብሔረሰብ ባህላዊ ዳኝነትን” ሊናስቃኛችሁ እንወዳለን። መልካም ንባብ! የቤንች ብሔረሰብ ለዘመናት ያቆያቸው የራሱ ቋንቋ ፣ባህል ፣ታሪክ ቅርስ ትውፊት…

Read More

ለዴሞክራሲ ባህል ግንባታ የሴቶች ሚና የጎላ እንደሆነ ተገለፀ።

የኮንታ ዞን ብልፅግና ፓርቲ ሴቶች ክንፍ ቅ/ጽ/ቤት የመንግስት ሰራተኞች “ለዴሞክራሲ ባህል ግንባታ የሴቶች ሚና” በሚል መሪ ቃል የውይይት መድረክ አካሂዷል። በመድረኩ የተገኙት የዞኑ ብልፅግና ፓርቲ ሴቶች ክንፍ ቅ/ጽ/ቤት ኃላፊ ወ/ሮ ዋጋዬ ዋጄ የብልፅግና ፓርቲ እሳቤን ሴቶች ለማፅናት የተለያዩ አደረጃጀቶች በማጠናከር መንቀሳቀስና ተጠቃሚነታቸውን ማረጋገጥ ይገባል ብለዋል። ፓርቲው እሳቤውን በአባሉ ላይ በመዝራት ፍርያማና ተጨባጭ ውጤቶችን እያሳዬ የሚገኝ…

Read More

የመደመር መንግስት የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በሀገራዊ የብልጽግና ጉዞ ላይ አይተኬ ሚና እንዳላቸው በጽኑ ያምናል፦ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

የመደመር መንግስት የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በሀገራዊ የብልጽግና ጉዞ ላይ አይተኬ ሚና እንዳላቸው በጽኑ እንደሚያምን እና ለተግባራዊነቱም እየሰራ እንደሚገኝ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ሀሳብ የለውጥ ኃይል ነው።ምሁራን ደግሞ የለውጥ ወኪሎች ናቸው ብለዋል። ምሁራን በማኀበረሰብ ውስጥ የሚፈጥሩት ለውጥም ሀገርን ወደ ብልጽግና እንደሚወስድ ጠቅሰው፥ በዚህ ረገድም…

Read More