Trendings

‎የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች የፈተና ሂደት በተሳካ ሁኔታ እየተሰጠ መሆኑን የክልሉ ትምህርት ቢሮ አስታወቀ።

የክልሉ ትምህርት ቢሮ የመጀመሪያ ዙር የኦንላይን ፈተና አሰጣጥ በተሳካ ሁኔታ መጠናቀቁን አስመልክቶ በሰጠው መግለጫ የፈተና ሂደቱ በተሳካ ሁኔታ እየተካሄደ መሆኑን ጠቁመዋል። ‎ ‎የቢሮው ምክትል ሀላፊና የመማር ማስተማርና ምዘና ዘርፍ ሀላፊ ደስታ ገነሜ(ዶ/ር) እንደገለፁት በክልሉ በ18 ፈተና ማዕከላት 17,458 ተማሪዎች የከፍተኛ ትምህርት መግቢያ ፈተና እንደሚወስዱ ገልፀዋል። ‎ ‎ፈተናው በስድስት ዙር በ18 ማዕከላት እንደሚሰጥ የገለፁት ምክትል ሀላፊው…

Read More