Trendings

የሀገራዊ ምክክር ጉባኤ ተመካካሪዎች አዲስ አበባ መግባት ጀምረዋል

የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በክልሎች፣ ከተማ አስተዳደሮች፣ በፌዴራል ደረጃ እንዲሁም በዲያስፖራው የአጀንዳ ማሰባሰብ ሂደት በሀገራዊ ምክክር ጉባኤው ላይ የሚሳተፉ ወኪሎች ከየባለድርሻ አካላቱ ሲያስመርጥ መቆየቱ ይታወሳል። በዚህም መሰራት የተወከሉት ተመካካሪዎች በተዘጋጀላቸው ማረፊያ ቦታዎች እየገቡ የሚገኙ ሲሆን በኢትዮጵያ ፐብሊክ ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ ሲደርሱም ደማቅ አቀባበል ተደርጎላቸዋል። ተመካካሪዎች እጅግ መሠረታዊ በሆኑ እና በተለዩ ሀገራዊ አጀንዳዎች ላይ በጋራ ለመምከር ዕድሉን…

Read More

‎የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች የፈተና ሂደት በተሳካ ሁኔታ እየተሰጠ መሆኑን የክልሉ ትምህርት ቢሮ አስታወቀ።

የክልሉ ትምህርት ቢሮ የመጀመሪያ ዙር የኦንላይን ፈተና አሰጣጥ በተሳካ ሁኔታ መጠናቀቁን አስመልክቶ በሰጠው መግለጫ የፈተና ሂደቱ በተሳካ ሁኔታ እየተካሄደ መሆኑን ጠቁመዋል። ‎ ‎የቢሮው ምክትል ሀላፊና የመማር ማስተማርና ምዘና ዘርፍ ሀላፊ ደስታ ገነሜ(ዶ/ር) እንደገለፁት በክልሉ በ18 ፈተና ማዕከላት 17,458 ተማሪዎች የከፍተኛ ትምህርት መግቢያ ፈተና እንደሚወስዱ ገልፀዋል። ‎ ‎ፈተናው በስድስት ዙር በ18 ማዕከላት እንደሚሰጥ የገለፁት ምክትል ሀላፊው…

Read More