Trendings

ባለፉት ስድስት ወራት በኢኮኖሚ ዘርፍ የተመዘገቡ ውጤቶች ተጠናክረው ሊቀጥል እንደሚገባ የክልሉ ፕላንና ልማት ቢሮ አስታወቀ

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ባለፉት ስድስት ወራት በኢኮኖሚ ዘርፍ የተመዘገቡ ውጤቶች ተጠናክረው የክልሉ ፕላንና ልማት ቢሮ አስታውቋል፡፡ ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) በተገኙበት የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የ2018 በጀት የግማሽ ዓመት የፓርቲና የመንግስት ተግባራት ዕቅድ አፈፃፀም ግምገማ መድረክ በቦንጋ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል። የክልሉ ፕላንና ልማት ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ ወሰነች ቶማስ እንደገለጹት በኢኮኖሚ…

Read More

ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ለቀጣናዊ ትብብር እና የኃይል ትስስር ትልቅ አስተዋጽኦ እያበረከተ ይገኛል

ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ በራስ አቅም ግዙፍ ፕሮጀክቶችን የመገንባት ተምሌት ከመሆን ባለፈ ለቀጣናዊ ትብብር እና የኃይል ትስስር ትልቅ አስተዋጽኦ እያበረከተ እንደሚገኝ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ገለጹ። ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ በኢትዮጵያውያን የተባበረ ክንድና በይቻላል መንፈስ እውን መሆኑ ይታወቃል። ይህም ኢትዮጵያ ከራሷ አልፋ ጎረቤት ሀገሮችን ጭምር በኃይል አቅርቦት ተደራሽ በማድረግ ለአፍሪካ አንድነትና ትስስር ያላትን ሚና…

Read More

በወልደሃኔ – ዱርጊ መንገድ ፕሮጀክት አስፋልት ንጣፍ ለመጀመር የቅድመ-ዝግጅት ሥራ በመከናወን ላይ ነው

የማዕከላዊ እና የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልሎችን በሚያገናኘው የወልደሃኔ – ዱርጊ መንገድ ፕሮጀክት አስፋልት ንጣፍ ለመጀመር የቅድመ-ዝግጅት ሥራ በመከናወን ላይ ነው። የመንገድ ግንባታው በዳውሮ ዞን እና በጠምባሮ ልዩ ወረዳ በኩል በሁለት አቅጣጫ በመከናወን ላይ ሲኾን፥ አጠቃላይ 41 ኪሎሜትር ይሸፍናል። አሁን ላይ የሰብቤዝ፣ ቤዝኮርስ እንዲሁም የስትራክቸር ሥራዎች በመከናወን ላይ ናቸው። ከዚህ በተጨማሪ በጠምባሮ በኩል ያለውን የፕሮጀክት ክፍል…

Read More

ሀገራዊ ምርጫ የተሳካ እንዲሆን የህዝብና ዓለምአቀፍ ግንኙነት ዘርፍ ሚና የላቀ ነው- ቢቂላ ሁሪሳ(ዶ/ር)

የብልፅግና ፓርቲ የህዝብና ዓለምአቀፍ ግንኙነት ዘርፍ የስድስት ወራት አፈጻጸም ግምገማ መድረክ የዋና ጽ/ቤት እና ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች አመራሮች በተገኙበት በአዲስአበባ ከተማ እያካሄደ ይገኛል። መድረኩን በንግግር የከፈቱት የብልፅግና ፓርቲ የህዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዘርፍ ኃላፊ ሚኒስትር ቢቂላ ሁሪሳ(ዶ/ር)፥ ኢትዮጵያ ከወራት በኋላ የምታካሂደው 7ተኛው ሀገራዊ ምርጫ ፍትሃዊ፣ ዴሞክራሲያዊ፣ ነፃና ተምሳሌታዊ ሆኖ እንዲጠናቀቅ የህዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዘርፍ የላቀ…

Read More

የሸበሌ ሪዞርት ፕሮጀክት የመጀመሪያ ምዕራፍ ግንባታ ተጠናቀቀ

የፌዴራል መስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስትር እና የፕሮጀክቱ ዋና ሥራ አስኪያጅ አብርሃም በላይ (ዶ/ር)፣ ከሶማሊ ክልል የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ቢሮ ኃላፊ አቶ አህመድ ሹክሪና ከሌሎች ከፍተኛ አመራሮች ጋር በመሆን የተጠናቀቁ የፕሮጀክት ሥራዎች ተዘዋውረው ጎብኝተዋል። ኃላፊዎቹ በጉብኝታቸው ወቅት የሸበሌ ሪዞርት ፕሮጀክት የመጀመሪያ ምዕራፍ ግንባታ መጠናቀቁን ያረጋገጡ ሲሆን፣ ለምረቃ ሥነ ሥርዓት እየተደረገ ያለውን ዝግጅትም ተመልክተዋል። በተጨማሪም፣ በፕሮጀክቱ ግንባታ…

Read More

የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) መልዕክት

የኢትዮጰያን ፈጣን የአየር ትራንስፖርት እድገት እና እየሰፋ የመጣውን የኢትዮጵያ አየር መንገድ አለምአቀፍ ትስስር ዘላቂ ለማድረግ ወደ 25 ሚሊዮን የሚጠጉ መንገደኞችን በአመት የማስተናገድ አቅሙ ላይ ከደረሰው ከአዲስ አበባ ቦሌ አለምአቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ በተጨማሪ አዲስ ሜጋ ጣቢያ እየለማ ይገኛል። ይኽ የተለያዩ አውሮፕላን ማረፊያዎችን የመገንባት ስትራቴጂ ኢትዮጵያን የወደፊቷ የአፍሪካ ግምባር ቀደም የአየር ትራንስፖርት በር የማድረግ አላማን ያነገበ ነው።…

Read More

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የ2018 በጀት ዓመት የመንግስትና የፓርቲ የስድስት ወራት ዕቅድ እየገመገመ ነው።

የክልሉ ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ ስድስት ወራት አፈጻጸም ሪፖርት ቀርቧል። ባለፉት ስድስት ወራት ፓርቲው የህዝቡን ተጠቃሚነትና ሁለንተናዊ ብልጽግናን ለማረጋገጥ ያከናወናቸው ዘርፈ ብዙ ተግባራት በጽ/ቤቱ ስትራቴጂክ ስራ አመራርና ኢኮቴ ዘርፍ ኃላፊ በአቶ አንተነህ አየለ ሪፖርት እየቀረበ ይገኛል። በብልጽግና አሻጋሪ እሳቤዎች በመመራት የህዝቡን ሁለንተናዊ ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ ለብልጽግና ጉዞ ስኬት መሠረት የሚጥል ተግባራት መከናወኑን በሪፖርቱ…

Read More

ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) በተገኙበት በጀት ዓመቱ የስድስት ወራት የፓርቲና የመንግስት ሥራዎች አፈጻጸም እየተገመገመ ነዉ።

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የ2018 በጀት ዓመት የስድስት ወራትየመንግሥት እና የብልጽግና ፓርቲ የተግባር አፈጻጸም በቦንጋ ከተማ እየተገመገመ ነዉ። በአሁኑ ሰዓት የ2018 በጀት ዓመት የ6 ወራት የፓርቲ አፈፃፀም እየቀረበ ሲሆን በመቀጠልም የክልሉ የመንግስት አስፈጻሚ ተቋማት ሪፖርት ቀርቦ ወይይት የሚደረግና ቀጣይ አቅጫዎች እንደቀሚቀመጡ ይጠበቃል፡፡ በግምገማ መድረኩ የክልሉ ሁሉም አመራሮች፣የዞን አስተባባሪ ኮሚቴ አባላት እና የከተማ አስተዳዳር አመራሮች…

Read More

ቢስት ባር ለአለም ለማስተዋወቅ እየተሰራ መሆኑን የቤንች ሸኮ ዞን የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት አስታወቀ

የቤንች ብሔረሰብ የዘመን መለወጫ ቢስት ባር ለአለም ለማስተዋወቅ የቅስቀሳ ስራው በተገቢው መከናወኑን የዞኑ የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት አስታወቀ። በአሉ በድምቀት ለማክበር አስፈላጊውን ዝግጅት ማጠናቀቃቸውን በቤንች ሸኮ ዞን የሚዛን አማን ከተማ ነዋሪዎች ተናገሩ። የቤንች ብሔረሰብ የዘመን መለወጫ በአል ቢስት ባር ዘንድሮ ለሶስተኛ ጊዜ ጥር 4 እና 5/2018 በታላቅ ድምቀት በቤንች ሸኮ ዞን በሸይቤንች ወረዳ በዣዥ ቀበሌ…

Read More

የህዝብን ተጠቃሚነት ሊያሳድግ የሚችሉ ተግባራት በትኩረት እየተከናወኑ እንደሚገኙ የዳውሮ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ዳዊት ገበየሁ ገለጹ

በዳውሮ ዞን በ2018 በጀት ዓመት የመንግሥት እና የፓርቲ ክንፍ የ6 ወራት ዕቅድ አፈፃፀም ተገምግሟል። የዳውሮ ዞን ዋና አስተዳዳር አቶ ዳዊት ገበየሁ እንደተናገሩት በበጀት ዓመቱ የህዝብን ተጠቃሚነት ሊያሳድግ በሚችል መልኩ መንግስትና ፓርቲ በመቀናጀት እየሠሩ ይገኛል። በሁሉም የልማት ዘርፎች አመርቂ ውጤት ለማስመዝገብ እንዲቻል ወጥ የሆነ የአመራር ቁመና እና ቁርጠኝነት ያስፈልጋልም ብለዋል። የመንግሥትን የትኩረት አቅጣጫ በመከተል የማህበረሰብን የኑሮ…

Read More