




የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የ2018 በጀት ዓመት የስድስት ወራትየመንግሥት እና የብልጽግና ፓርቲ የተግባር አፈጻጸም በቦንጋ ከተማ እየተገመገመ ነዉ።
በአሁኑ ሰዓት የ2018 በጀት ዓመት የ6 ወራት የፓርቲ አፈፃፀም እየቀረበ ሲሆን በመቀጠልም የክልሉ የመንግስት አስፈጻሚ ተቋማት ሪፖርት ቀርቦ ወይይት የሚደረግና ቀጣይ አቅጫዎች እንደቀሚቀመጡ ይጠበቃል፡፡
በግምገማ መድረኩ የክልሉ ሁሉም አመራሮች፣የዞን አስተባባሪ ኮሚቴ አባላት እና የከተማ አስተዳዳር አመራሮች እየተሳተፉ ይገኛሉ።
በተከተል ወ/ሚካኤል
