የፓርቲያችንን ሰው ተኮር የልማት አቅጣጫ በመከተል የበጎ ፍቃድ አገልግሎትን የዘውትር ተግባራችን ሊሆን ይገባል ፦ወጣት ሰዒድ ኢብራሂም

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ብልጽግና ፓርቲ ወጣቶች ክንፍ ጽ/ቤት እና የሁሉም ዞኖች ወጣቶች ክንፍ እና ሌሎች የመንግስት አካላት በምዕራብ ኦሞ ዞን በሱሪ ወረዳ ኪብሽ ከተማ ተገኝተው ለአርብቶ አደር ተማሪዎች የመማሪያ ቁሳቁስ ድጋፍ አድርጓል። በመርሃ ግብሩ የክልሉ ብልጽግና ፓርቲ ወጣቶች ክንፍ ጽ/ቤት ኃላፊ ወጣት ሰዒድ ኢብራሂም የፓርቲያችንን ሰው ተኮር የልማት አቅጣጫ በመከተል የበጎ ፍቃድ አገልግሎትን…

Read More

የፓርቲያችን መገለጫ በሆነው ሰው ተኮር ተግባራትን በማከናወን የመደጋገፍ ባህልን ማሳደግ እንደሚገባ ተገለፀ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ውሃ ማዕድንና ኢነርጂ ቢሮ ከመደበኛ ስራው ጎን ለጎን የሰው ተኮር ተግባራት ላይ እየሰራ እንደሚገኝ አስታወቀ። የክልሉ ውሃ ማዕድንና ኢነርጂ ቢሮ ምክትል ኃላፊ አቶ ዘላለም ለገሠ እንደተናገሩት ከመደበኛ የመንግስት ስራ ጎንለጎን የፓርቲያችን መገለጫ በሆነው ሰው ተኮር ተግባራት ላይ ትኩረት በመስጠት በክልሉ ባሉ ከተሞች ላይ በርካታ ተግባራት ማከናወናቸውን አስታውቀዋል ። በዚህም ቀደም…

Read More