በክልሉ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ እና በዘርፋ የስራ ዕድል ፈጠራን ለማጠናከር በእንሰሳት ሀብት ልማት ስራ ላይ በትኩረት እየተሰራ እንደሚገኝ ተገለፀ።
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት ግብርና ቢሮ ለዞንና ወረዳ የእንስሳት ዘርፍ ሃላፊዎች እና ጤና ባለሙያዎች ክልላዊ የእንስሳት ጤና ኤክስቴንሽን ማስጀመሪያ እና የእንስሳት ጤና ፓኬጅ ስልጠና መድረክ በቦንጋ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል። የክልሉ ግብርና ቢሮ የእንስሳት ዓሳ ሀብት ልማት ዘርፍ እንሰሳት ጤና ዳይሬክቶሬት ከምግብ ሥርዓት ማጣናከሪያ ኘሮግራም ጋር በመተባበር በተዘጋጀው መድረክ ላይ በቢሮው የእንስሳት እና ዓሳ…
