መንግሥት ቃልን በተግባር በመግለጽ የኢትዮጵያን የማንሰራራት ጉዞ እያሳካ ነው – የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

መንግሥት ቃልን በተግባር በመግለጽ የኢትዮጵያን የማንሰራራት ጉዞ እያሳካ ነው አለ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት፡፡ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሙሉ መልዕክት እንደሚከተለው ቀርቧል፡- መንግሥት ቃልን በተግባር በመግለጽ የኢትዮጵያን የማንሰራራት ጉዞ እያሳካ ነው ፡፡ መንግሥት ከለውጡ እውን መሆን ጀምሮ የገባቸዉን ቃሎች እየፈጸመ፣ ኢትዮጵያን ወደሚገባት ከፍታ ለማውጣት የብልጽግና ጉዞዉን እያሳመረ ቀጥሏል፡፡ ከዓመታት በፊት በ2018 ዓ.ም ከተስፋ ብርሃን ወደሚጨበጥ ብርሃን ሽግግር…

Read More

የሴቶች፣ ህፃናት፣ አረጋዊያን እና አካል ጉዳተኞችን ሁለንተናዊ ተጠቃሚነት በማስጠበቅ የኢትዮጵያ ልማትን ሀጋረዊ መልክ እንዲኖረው ማስቻል ያስፈልጋል ተባለ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ሴቶች እና ማህበራዊ ጉዳዮች ቢሮ የ2017 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸምና የ2018 በጀት ዓመት ዕቅድ ምክክር ዙሪያ የሴክተር ጉባኤ መድረክ በቦንጋ ከተማ እያካኸደ ነው። መድረኩን በንግግር ያስጀመሩት የቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ ገነት መኩሪያ የያዝነው በጀት ዓመት ሀገራችን ለዘመናት ከነበረችበት ታሪካዊና ማህበራዊ ኩስምና ተላቃ የመቻል እና የመወሰን አቅማችንን በብዙ ፕሮጀክቶች ያየንበት በመሆኑ የዝህ…

Read More

ሚዲያው በተደራጀ መንገድ አየር ላይ እንዲወጣ ስራ አመራር ቦርዱ አስፈላጊውን ድጋፍና ክትትል እያደረገ ይገኛል፦ አቶ ፍቅሬ አማን

‎ ‎የደቡብ ምዕራብ ሚዲያ ኔትወርክ ስራ አመራር ቦርድ ውይይት በተለያዩ አጀንዳዎች ዙሪያ በቦንጋ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል። ‎በውይይቱ የክልሉ ብልጽግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት ኃላፊና የደቡብ ምዕራብ ሚዲያ ኔትወርክ ስራ አመራር ቦርድ ሰብሳቢ አቶ ፍቅሬ አማን ሚዲያው በተደራጀ መንገድ አየር ላይ እንዲወጣ እየተሰራ መሆኑን ተናግረዋል። ‎አቶ ፍቅሬ አክለውም ክልሉ የሚዲያ ተቋም አስፈላጊነት በመገንዘብ በሰጠው ትኩረት ክልሉ የራሱ ሚዲያ…

Read More

በክልሉ በዘንድሮ ዓመት ከ62 ሺህ በላይ ሄክታር ማሳ በበጋ ስንዴ ልማትና በ1ኛ ዙር መደበኛ መስኖ በተለያዩ ሰብሎች ይለማል፦አቶ ማስረሻ በላቸዉ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት ግብርና ቢሮ የ2017 ዓ.ም የበጋ መስኖ ስንዴ ልማትና መደበኛ መስኖ ሥራዎች አፈጻጸም እንዲሁም የ2018 ዕቅድ ዙሪያ የንቅናቄ መድረክ በቦንጋ ከተማ እያካሄደ ይገኛል። የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር እና የግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ ማስረሻ በላቸው በወቅቱ እንደገለጹት፤እንደሀገር በምግብ ራስን መቻል፣ተተኪ ምርት ማምረት እና የምግብ ልዑላዊነት ለማረጋገጥ ሥራዎች በትኩረት እየተከናወነ ይገኛል። በሀገራችን…

Read More

በክልሉ ሠላምን በማጽናት ልማትና እንቨስትመንትን ማስፋፋት እንደሚገባ ተጠቆመ።

“ሠላምን በማጽናት በልማት ማንሰራራት” በሚል መርህ ቃል በኢፌዴሪ የሠላም ሚኒስቴር፤ ለደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የሠላምና ፀጥታ መዋቅር የተዘጋጀው ስልጠና በሚዛን አማን ከተማ እየተሰጠ ይገኛል። በስልጠናው መድረኩ ተገኝተው መልዕክት ያስተላለፉት የክልሉ ሠላምና ፀጥታ ቢሮ፣ ምክትል የቢሮ ሀላፊ አቶ ሀብታሙ አለሙ፥ በክልሉ አለመግባባትና ግጭቶችን ማኅበረሰብን ባሳተፈ ውይይት መፍታት በመቻሉ አወንታዊ ሠላም መስፈኑን ተናግረዋል። የተገኘውን ሠላም ዘላቂነት…

Read More

በክልል ማዕከል አጠቃላይ 59 አመራሮችን ከኃላፊነት የማንሳት፣ የማሸጋሸግ እና በአዲስ መልክ ማደራጀት ሥራ ተሠርቷል፦አቶ ፍቅሬ አማን

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ፍቅሬ አማን ክልላዊ የአመራር ግምገማና ምዘና መድረክን አስመልክቶ መግለጫ ሰጥተዋል። በመግለጫቸው በብልጽግና ፓርቲ ምክር ቤት በተቀመጡ አቅጣጫዎች መሠረት ከክልል እስከ ታችኛው መዋቅር ያሉት አመራሮች የግምገማና የምዘና መድረክ በጥብቅ ዲስፕሊን በመምራት አመራሩን በተገቢው መመዘን መቻሉን አስታውሰዋል። ግምገማው የ2017 በጀት ዓመት አፈጻጸምን መነሻ በማድረግ የ2018 የፓርቲና…

Read More

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልልን ምን ያህል ያውቃሉ?

ባለፉት ተከታታይ ወራት ‘’የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልልን ምን ያህል ያውቃሉ?’’ በሚል አምድ ሥር አጠቃላይ የክልላችንን ገጽታ፣ የምዕራብ ኦሞ፣ የካፋ፣ የዳዉሮ፣ የቤንች ሸኮ እና የሸካ ዞኖችን አጠቃላይ ገጽታን የሚያሳዩ፤ የካፈቾ ብሔር ባህላዊ ዱሞ ስርዓት፣ የዳውሮ ብሔረሰብ ዱቡሻ ስርዓት፣ የኮንታ ብሔረሰብ ዘመን መለወጫ ሂንግጫ እና የሸካቾ ብሔረሰብ ለቅሶ ስነ ስርዓት የቃኙ ጽሁፎችን እንደየቅደምተከተላቸው ለውድ አንባቢያን አጋርተናል፡፡…

Read More

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ከምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ እና አደም ፋራህን ጨምሮ ከከፍተኛ የመንግሥት ኃላፊዎች ጋር በመሆን ጂግጂጋ ከተማ ገብተዋል። በጉብኝታቸውም በክልሉ የሚገኙ የተለያዩ የልማት ሥራዎችን ይጎበኛሉ።

Read More

“ዴሞክራሲያዊ መግባባት ለህብረብሔራዊ አንድነት” በሚል መሪ ቃል ዘንድሮ ለ20ኛ ጊዜ የሚከበረዉን የኢትዮዽያ ብሔር ብሔረሰቦች ቀንን አስመልክቶ መሪ ዕቅድ ዙሪያ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የበዓሉ አብይ ኮሚቴ በቴፒ ከተማ የዉይይት መድረክ አካሄዷል።

በመድረኩ በ19ኛዉ የብሔር ብሔረሰቦች በዓል አከባበር ወቅት የታዩ ጠንካራ ጎኖችን ለማስቀጠልና ክፍተቶችንም ለማረም የሚያስችል መነሻ ሰነድ ቀርቦ ምክክር ተደርጎበታል። መድረኩን የመሩት የክልሉ ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ አቶ ወንድሙ ኩርታና የክልሉ ብሔረሰቦች ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ አቶ መቱ አኩ እንደገለጹት አምና ላይ በበዓሉ አከባበር ወቅት የታዩ ጠንካራ ጎኖችን ከማስቀጠልም በተጠማሪ ዘንድሮ ላይ በአካባቢ ጽዳት…

Read More

የክልሉ ፕላንና ልማት ቢሮ የ2018 በጀት ዓመት የ1ኛ ሩብ ዓመት የሴክተር መስሪያቤቶች የዕቅድ አፈፃፀም እየገመገመ ነው

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልላዊ ፕላንና ልማት ቢሮ የ2018 በጀት ዓመት የ1ኛ ሩብ ዓመት የሴክተር መ/ቤቶች የዕቅድ አፈፃፀም የግምገመ መድረክ በቦንጋ ከተማ እያካሄደ ነው። የመድረኩ ዋና ዓላማው የክልል ሴክተር መስሪያቤቶች በ2018 በጀት ዓመት በ1ኛ ሩብ አመት የተከናወኑ ተግባራት አፈፃፀም በጋራ በመገምገም ቀጣይ ትኩረት በሚሹ ጉዳዮች ላይ መግባባት ላይ ለመድረስ ያለመ መሆኑ ተመልክቷል፡፡ የክልሉ ፕላንና ልማት…

Read More