በምዕራብ ኦሞ ዞን በማጂ ቱም የስልጠና ማዕከል ”የህልም ጉልበት፤ ለእመርታዊ ዕድገት” በሚል መሪ ሀሳብ ለተከታታይ 10 ቀናት ሲሰጥ የቆየው ስልጠና ተጠናቋል።

ስልጠናው አመራሩን በአመለካከትና በተግባር አንድነት የሚገነባና የሚታዩ ክፍተቶችን በማረም የሀገርን ሠላምና ብልጽግና ለማረጋገጥ አቅም የፈጠረ እንደሆነ ተገልጿል። የምዕራብ ኦሞ ዞን ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ በድሉ መዓዛ በማጠቃለያቸው፦ ስልጠናው አመራሮች ያሉበትን ቁመና እያመላከተ የዕውቀት አድማሳቸውን በማሳደግ ረገድ ሚናው ከፍተኛ እንደሆነ ገልፀዋል። የተሻለ መሪ ለመሆን አመራሮች በሥነ-ምግባር እራሳቸውን ማነጽ እንደሚገባቸው የጠቀሱት አቶ በድሉ በተለይም ዕውቀታቸውን…

Read More

በምዕራብ ኦሞ ዞን የ3ተኛ ዙር የአመራር ስልጠና ተጠናቋል።

በምዕራብ ኦሞ ዞን የህልም ጉልበት ለእመርታዊ እድገት በሚል በሁለት ማዕከላት ለተከታታይ 10ቀናት የነበረው የአመራር ስልጠና ተጠናቋል። በጀሙ ማዕከል የነበረው ስልጠና የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ አቶ ጌታቸዉ ኬኒ እንደተናገሩት በህልም ጉልበት ለእምርታዊ እድገት የአቅም ማጎልበቻ ስልጠና አመራር በተግባር ማሳየት ይጠበቃል ብልዋል። አመራሩ አርቆ በማሰብ እና አልቆ በመስራት እና በማየት የህዝብ ተጠቃሚነት ላይ ትኩረት ማድረግ ይጠበቃል ነው ያሉት።…

Read More

የህልም ጉልበት፤ለእመርታዊ እድገት ” በሚል መሪ ሀሳብ በካፋ ዞን በቦንጋ ማዕከል ለአስር ተከታታይ ቀናት ሲካሄድ የቆየው 3ኛ ዙር የብልፅግና ፓርቲ አመራሮች የአቅም ግንባታ ስልጠና መድረክ ተጠናቀቀ

በማጠቃለያ መርሃ -ግብር ላይ የተገኙት የካፋ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ እንዳሻው ከበደ እንደገለፁት ስልጠናው በአመራሩ ዘንድ የአመለካከትና የተግባር አንድነት ለመፍጠር የሚያስችልና ለቀጣይ ተልዕኮ ራሱን ለማዘጋጀት የሚያግዝ እንደሆነ ተናግረዋል። ስልጠናው ዓለም አቀፋዊ ፣ አህጉራዊ፣ ቀጠናዊና ሀገራዊ ፖለቲካዊ ፣ ኢኮኖሚያዊ ፣ ማህበራዊና ዲፕሎማሲያዊ ሁኔታዎችን ተገንዝቦ ወቅቱን የዋጀና ውጤታማ አመራር ለመፍጠርና የጋራ መግባባትና አረዳድ የፈጠረ መሆኑንም ጠቅሰዋል። አመራሩ…

Read More

በኮንታ ዞን በተከሰተ የመሬት መንሸራተት የ6 ሰዎች ሕይወት ማለፉን የክልሉ ፖሊስ ገለጸ

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ኮንታ ዞን አመያ ዙሪያ ወረዳ ጫሬ ቀበሌ በተከሰተው የመሬት መንሸራተት አደጋ የሥድስት ሰዎች ህይወት ማለፉን የክልሉ ፖሊስ አስታወቀ፡፡ በቀበሌው ትናንት ምሽት የጣለው ከባድ ዝናብ ተከትሎ ዛሬ ጠዋት 2 ሠዓት ላይ የመሬት መንሸራተት መከሰቱን የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን የሕዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር ኢንስፔክተር ደጀኔ አሰፋ ተናግረዋል፡፡ በአደጋው ህይወታቸውን ያጡት ሰዎች የሁለት ቤተሰብ አባላት…

Read More

አመራሩ በስልጠናው ያገኘውን የንድፍ ሀሳብና ነባራዊ ሁኔታና ተሞክሮዎችን መሬት ላይ ማውረድ እንደሚገባው ተገለፀ።

በቤንች ሸኮ ዞን የ3ኛ ዙር “የህልም ጉልበት፣ ለእምርታዊ ዕድገት!” በሚል መርህ ለተከታታይ 10 ቀናት ሲሰጥ የቆየው ሀገራዊ ስልጠና ተጠናቀቀ። የቤንች ሸኮ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ሀብታሙ ካፍትን በስልጠናው ማጠቃለያ እንደተናገሩት በሰው ሀብት ላይ የተደረገው የአቅም ማጎልበቻ ስልጠና ውጤታማነቱ የሚረጋገጠው አመራሩ ተመልሶ በሚያስመዘግበው የተግባር አፈፃፀም መሆኑን ተናግረዋል። ዓለም አቀፋዊና አህጉራዊ ጉዳዮችን ከአከባቢው ተጨባጭ ሁኔታ ጋር በመተንተን…

Read More

የኢትዮጵያ ሀገራችንን ሁለንተናዊ ብልፅግና ለማረጋገጥ የአመራሩ ቁርጠኝነት ወሳኝ ነው፦አቶ አበበ ማሞ

‘የህልም ጉልበት፤ለእመርታዊ እድገት ” በሚል መሪ ቃል በቴፒ ማዕከል ላለፉት አስር ተከታታይ ቀናት ሲካሄድ የቆየው 3ኛ ዙር የብልጽግና ፓርቲ አመራሮች የአቅም ግንባታ ስልጠና መድረክ በስኬት ተጠናቋል። በማጠቃለያ መርሃግብር ላይ ተገኝተው ለአመራሩ የስራ መመሪያ የሰጡት የሸካ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ አበበ ማሞ የኢትዮጵያ ሀገራችንን ሁለንተናዊ ብልፅግና ለማረጋገጥና የህብረተሰቡን ህይወት ለማሻሻል የአመራሩ ቁርጠኝነት ወሳኝ እንደሆነ ጠቁመዋል። ህልማችንን…

Read More

የኢትዮጵያ የባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ በመጀመሪያው ሩብ ዓመት ከ21 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ማግኘቱን አስታወቀ

የኢትዮጵያ የባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ በ2017 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት 21 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር ገቢ ማግኘቱን አስታውቋል። በዓለም አቀፍ ደረጃ የተከሰቱ አለመረጋጋቶች በባህር ትራንስፖርት አገልግሎት እንቅስቃሴ የፈጠሩትን ጫና በመቋቋም ውጤታማ ስራ ማከናወኑንም ገልጿል። የኢትዮጵያ የባህር ትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ የኮርፖሬት ኮሙኒኬሽን መምሪያ ዳይሬክተር ደምሰው በንቲ ለኢዜአ እንደገለፁት፥ በበጀት ዓመቱ አገልግሎትን ለማስፋትና ተደራሽነትን ለማሳደግ በትኩረት እየተሰራ ነው።…

Read More

ክልሉ አስፈጻሚ ተቋማት የ2017 በጀት ዓመት አንደኛ ሩብ ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም እየተገመገመ ነዉ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት በበጀት ዓመቱ በ1ኛ ሩብ ዓመት በክልሉ በአስፈጻሚ ተቋማት የተከናወኑ ተግባራትን የክልሉ መንግስት በቦንጋ ከተማ መገምገም ጀምሯል። በአፈጻጸም ግምገማው የተገኙት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ በበጀት ዓመቱ ለማከናወን የተለጠጠ ዕቅድ ታቅዶ ወደ ስራ መገባቱን ተናግረዋል ። የተለጠጠውን ዕቅድ ለማሳካትም ስትራቴጂካዊ በሆነ መንገድ በመከተል ተግባራትን ማሳካት እንደሚገባ ተናግረዋል ።…

Read More