gh

የአማራ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አብዱ ሁሴን (ዶ/ር)ን ጨምሮ ሌሎችም የፌዴራልና የክልል ከፍተኛ አመራር አባላት የባህር ዳር ከተማን የልማት እንቅስቃሴዎችን እየተመለከቱ ነው። በጉብኝቱ የብልፅግና ፓርቲ ጽህፈት ቤት የፖለቲካና አቅም ግንባታ ዘርፍ ሃላፊ ሰማ ጥሩነህ (ዶ/ር)፣የብልፅግና ፓርቲ የዴሞክራሲ ባህል ግንባታ ዘርፍ ሃላፊ መለስ አለሙ፣የባህር ዳር ከተማ አስተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ጎሹ እንዳላማውና ሌሎች አመራር አባላት በመሳተፍ…

Read More

ሀገራዊ መግባባትን የሚፈጥሩ ጉዳዮች ላይ የመፍትሔ ሀሳብ በማፍለቅ የሕዝቦችን አብሮነትና ትስስር ማጠናከር እንደሚገባ ተገለፀ

በሸካ ዞን 19ኛው የኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን “ሀገራዊ መግባባት ለህብረ-ብሔራዊ አንድነት” በሚል መሪ ቃል ተከብሯል። “ሀገራዊ መግባባት ለህብረ-ብሔራዊ አንድነት”በሚል መሪ ቃል በዞኑ ባሉ ወረዳና ከተማ አስተዳደሮች በተለያዩ ኩነቶች ሲከበር ቆይቶ ዞናዊ ማጠቃለያው በቴፒ ከተማ ተካሂዷል። የሸካ ዞን ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ የተከበሩ አቶ ዮሀንስ ካሳሁን እንደገለፁት የኢትዮጵያ ብሄር ብሄረሰቦችና ህዝቦች ቀን በሀገር አቀፍ…

Read More

የብልጽግና ፓርቲ የፎቶ አውደ ርዕይ በሳይንስ ሙዝዬም ተከፈተ

የብልጽግና ፓርቲ አምስተኛ ዓመት የምስረታ በዓልን አስመልክቶ የፎቶ አውደ ርዕይ በሳይንስ ሙዝዬም ተከፍቷል፡፡ በመድረኩ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት ተመስገን ጥሩነህ፣ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማዕከል ኃላፊና የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ፣ የፌደሬሽን ምክርቤት አፈጉባዔ አገኘው ተሻገር እና ሌሎች የፓርቲውና የመንግስት ከፍተኛ የሥራ ሃላፊዎች ተገኝተዋል፡፡ እስከ ነገ ለዕይታ…

Read More

የ19ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን በዓል የዳውሮ ዞን ማጠቃለያ መርሃ-ግብር በተለያዩ ዝግጅቶች ተከበረ

“ሀገራዊ መግባባት፤ ለህብረ ብሔራዊ አንድነት” በሚል መሪ ቃል የሚከበረው 19ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን በዓል የዳውሮ ዞን ማጠቃለያ መርሃ-ግብር በተለያዩ ዝግጅቶች ተከብሯል። በበዓሉ ላይ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የዳዉሮ ዞን ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ አቶ ዳዊት ሚኖታ፤ 19ኛው የኢትዮጵያ የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዞኑ በተለያዩ ኩነቶች ከቀበሌ እስከ ትምህርት ቤቶች ደረጃ ሲከበር መቆየቱን ገልጸዋል።…

Read More

የክልሉ ትምህርት ቢሮ ለትምህርት ጥራት አጋዥ የሆኑ ኮምፒውተሮችን ለዞኖች አሰራጨ

የደቡብ ምዕራብ አትዮጵያ ህዝቦች ክልል ትምህርት ቢሮ ከካማራ ኢዱኬሽን ግብረሰናይ ድርጅት ጋር በመተባበር ግዢ የተፈጸመባቸው ለትምህርት ጥራት አጋዥ የሆኑ ኮምፒውተሮችን ለዞኖች አሰራጭቷል ። የክልሉ ትምህርት ቢሮ ምትክልና የስርአት ትምህርት ዘርፍ ሃላፊ አቶ አባተ ኡቃ እንደገለጹት የክልሉ ትምህርት ቢሮ ከኢፌዴሪ ትምህርት ሚኒስቴር ጋር በመተባበር የኮምፒውተር ግዢው እንደተፈጸ ገልጸዋል። የኮምፒውተር ስርጭቱ የትምህርትን ስራ ከቴክኖሎጂ ጋር ለማገናኘትና ውጤታማ…

Read More

የክልሉ ብልጽግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት የአደረጃጀት ዘርፍ የ2017 በጀት ዓመት የአንደኛ ሩብ ዓመት እቅድ አፈጻጸም ግምገማ ማካሄድ ጀመረ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት የአደረጃጀት ዘርፍ የ2017 የአንደኛ ሩብ ዓመት የእቅድ አፈጻጸም ግምገማ መድረክ በቦንጋ ከተማ ማካሄድ ጀምሯል፡፡ በመድረኩ መክፈቻ ንግግር ያደረጉት የክልሉ የብልጽግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት የአደረጃጀት ዘርፍ ኃላፊ አቶ በላይ ተሰማ እንደገለጹት የፓርቲ አደረጃጀቶችን ተቋማዊ አቅም በማጠናከር የብልጽግና ህልሞችን ለማሳካት ከወትሮ በተለየ መልኩ እየተሰራ ይገኛል ብለዋል። በየደረጃው ያለው የፓርቲው አደረጃጀቶች…

Read More

19ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን በዓል በቦንጋ ከተማ በተለያዩ ዝግጅቶች ተከበረ

“ሀገራዊ መግባባት ለህብረ-ብሔራዊ አንድነት” በሚል መሪ ቃል 19ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን በዓል በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በቦንጋ በከተማ በተለያዩ ዝግጅቶች ተከብሯል። በበዓሉ ላይ የካፋ ዞን ምክር ቤት ዋና አፈጉባኤ የተከበሩ አቶ ግርማ ደፋር፣ ሀገራችን ኢትዮጵያ የብዝሃ ማንነት ያሉባቸው ሀገር በመሆኗ ይህንን የብዝሃ ማንነት ማስተናገድ የሚያስችል የበለፀገ ዴሞክራሲና እውነተኛ ፌዴራላዊ ስርዓት መተግበር ያስፈልጋል…

Read More

ለቦንጋ ትምህርት ኮሌጅ የአመራሮች ምልመላና መረጣ በትምህርት ጥራት ላይ የሚስተዋለውን ችግር የሚቀርፉ አመራሮች የሚለዩበት ነው፦ አቶ ማርቆስ ቡልቻ

የቦንጋ ትምህርት ኮሌጅ የዲንና ምክትል ዲኖች አመራርነት ምልመላና መረጣ መርሃግብር እያካሄደ ነው። በመርሃ _ግብሩ ተወዳዳሪዎች ለአሸናፊነት የሚያበቋቸውን ስትራቴጂክ ዕቅዳቸውን አቅርበው እያስገመገሙ ነው። በዚሁ የአመራሮች ምልመላና መረጣ መርሃ ግብር የክልሉ ትምህርት ቢሮ ምክትል ቢሮ ኃላፊና የመምህራን ልማት ዘርፍ ኃላፊ አቶ ማርቆስ ቡልቻ ባስተላለፉት መልዕክት ዕውቀት፣ብቃት፣ተነሳሽነትና ፍላጎትን መሠረት ያደረገ ውድድር መሆኑን ተናግረዋል ። ውድድሩም ግልጽ ፣ፍትሐዊና አሳታፊ…

Read More

የግዥ ስርዓቱ ከአድሎኦ የጸዳ፣ ግልጽና ተጠያቂነት የሰፈነበት እንዲሆን የግዥ ባለሙያዎች የሚጠበቅባቸውን ሊወጡ ይገባል፦ወ/ሮ የሺሃረግ ደበበ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት ፋይናንስ ቢሮ በመንግሥት ግዥ ንብረት ባለስልጣን ለወረዳ የግዥ ባለሙያዎች በካልም ፕሮግራም በተገኘ የገንዘብ ድጋፍ በቦንጋ ከተማ ስልጠና እየሰጠ ይገኛል። የክልሉ መንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ የሺሃረግ ደበበ ከመንግስት በጀት ከ64% በላይ የሚሆነው በጀት ለግዥ እንደሚውልም ተናግረዋል። ለግዥ የሚመደበው ውስን በጀት ለታለመለት ዓለማ እንዲውል የግዥ ስርዓቱ ከአድሎኦ…

Read More

ኢትዮጵያ አህጉራዊ ግቦችን የሚያሳኩ ዘላቂና አካታች መሠረተ ልማቶችን እየገነባች ነው፦ ዓለሙ ስሜ(ዶ/ር)

ኢትዮጵያ አህጉራዊ ግቦችን የሚያሳኩ ዘላቂና አካታች መሠረተ ልማቶችን እየገነባች መሆኑን የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዓለሙ ስሜ(ዶ/ር) ገለጹ። ስምንተኛው የአፍሪካ መሠረተ-ልማት ማስፋፊያ ፕሮግራም ሳምንት በአዲስ አበባ አፍሪካ ህብረት አዳራሽ እየተካሄደ ነው። በመድረኩ ንግግር ያደረጉት የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዓለሙ ስሜ(ዶ/ር)፤ ዛሬ የምንገነባው መሠረተ ልማት የነገ አህጉራዊ እጣ ፈንታን የሚወስን ነው ብለዋል። በአፍሪካ ወሳኝ አህጉራዊ መሠረተ ልማቶችን ለመገንባት በቂ…

Read More