gh
የአማራ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አብዱ ሁሴን (ዶ/ር)ን ጨምሮ ሌሎችም የፌዴራልና የክልል ከፍተኛ አመራር አባላት የባህር ዳር ከተማን የልማት እንቅስቃሴዎችን እየተመለከቱ ነው። በጉብኝቱ የብልፅግና ፓርቲ ጽህፈት ቤት የፖለቲካና አቅም ግንባታ ዘርፍ ሃላፊ ሰማ ጥሩነህ (ዶ/ር)፣የብልፅግና ፓርቲ የዴሞክራሲ ባህል ግንባታ ዘርፍ ሃላፊ መለስ አለሙ፣የባህር ዳር ከተማ አስተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ጎሹ እንዳላማውና ሌሎች አመራር አባላት በመሳተፍ…
