ባለፉት 5 ዓመታት ብልጽግና ፓርቲ መሠረታዊ የሆኑ የኢኮኖሚያዊ፣ የማህበራዊ እና ፖለቲካዊ ጥያቄዎችን መመለስ የሚያስችል መጠነ ሰፊ ስራዎች ሰርቷል።ነጋሽ ዋጌሾ(ዶ/ር ኢ/ር)

የብልጽግና ፓርቲ 5ኛ ዓመት የምስረታ በዓል “የሀሳብ ልዕልና ለሁለንተናዊ ብልጽግና “! በሚል መሪ ቃል በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በቦንጋ ከተማ የማጠቃለያ ፕሮግራም በተለያዩ ዝግጅቶች በመከበር ላይ ነው። በብልጽግና ፓርቲ 5ኛ ዓመት ምሥረታ በዓል ላይ የተገኙት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድርና የብልጽግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባል ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ(ዶ/ር) እንደተናገሩት ብልጽግና ፓርቲ ሀገራችን ኢትዮጵያ በጀመረችው…

Read More

በካፋ ዞን አዲዮ ወረዳ ከ20 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተገነባው የሸራዳ ጤና ጣቢያ ተመረቀ

የጤና ጣቢያውን መርቀው የከፈቱት የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳደርና የግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ ማስረሻ በላቸው ናቸው ። ምክትል ርዕሰ መስተዳድሩ ጤና ጣቢያው ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት በመደረጉ የእንኳን ደስ ያላችሁ መልዕክት አስተላልፈው የጤና ጣቢያው ስራ መጀመር የአካባቢውን ህብረተሠብ የጤና አገልግሎት እንደሚያሻሽለው አብራርተዋል። የተመረቀው ጤና ጣቢያ ለአካባቢው ሕዝብ የልማት መነሻ ነው ያሉት አቶ ማስረሻ…

Read More

ኢትዮጵያ ለዘላቂ ሰላም ግንባታ ለምታደርገው ጥረት ድጋፋቸውን እንደሚቀጥሉ ዓለም አቀፋዊ ተቋማት ገለጹ

ኢትዮጵያ ለዘላቂ ሰላም ግንባታ ለምታደርገው ጥረት ድጋፋቸውን አጠናክረው እንደሚቀጥሉ የአሕጉራዊና ዓለም አቀፋዊ ተቋማት ተወካዮች ገለጹ። የፌደራል መንግስት እና የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች፣ የአህጉራዊና ዓለማ አቀፋዊ ተቋማት ተወካዮች በተገኙበት በመቀሌ ከተማ የቀድሞ ታጣቂዎች የተሀድሶና መልሶ የማቋቋም ስልጠና የማስጀመሪያ ሥነ-ስርዓት ተካሂዷል። በዝግጅቱ የተገኙት የአፍሪካ ሕብረት ተወካይ ሜጀር ጄኔራል ራዲና ስቴፈን÷ በፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት መሠረት…

Read More

በትግራይ ክልል የቀድሞ ታጣቂዎች የተሀድሶና መልሶ ማቋቋም ስልጠና ይፋዊ የማስጀመሪያ መርሐ-ግብር በመቐለ ከተማ ተካሄደ፡፡

በትግራይ ክልል የቀድሞ ታጣቂዎች የተሀድሶና መልሶ ማቋቋም ስልጠና ይፋዊ የማስጀመሪያ መርሐ-ግብር በመቐለ ከተማ ተካሄደ፡፡ በመርሐ-ግብሩ ላይ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትርና የብሔራዊ ተሀድሶ የቦርድ ሰብሳቢ ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር)፣ የመስኖና ቆላማ አካባቢዎች ሚኒስትር አብርሃም በላይ (ዶ/ር)፣ የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት ዋና ዳይሬክተር አምባሳደር ሬድዋን ሑሴን፣ የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ርዕሰ መስተዳድር ጌታቸው ረዳ፣ የጊዜያዊ አስተዳደሩ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ሌተናል…

Read More

በክልሉ የስፖርት ዘርፍ ውጤታማነት ለማሳደግ ሁሉም የባለድርሻ አካላት ሚናቸውን ልወጡ እንደሚገባ ተገለጸ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ባህል፣ ቱሪዝምና ስፖርት ቢሮ በክልሉ ካሉ ከሁሉም የስፖርት ፌዴረሽኖች ጋር የምክክር መድረክ አካሂዷል። በመድረኩ የተገኙ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ባህል፣ ቱሪዝምና ስፖርት ቢሮ ሀላፊ አቶ ፋንታሁን ብላቴ በክልሉ የስፖርት ዘርፍ ውጤታማነት እንዲያድግና ህዝባዊ መሠረት እንዲይዝ ሁሉም ባለድርሻ አካላት ሚናቸውን ልወጡ እንደሚገባ ገልጸዋል። ስፖርት ለአንድ ሀገር ኢኮኖሚያዊ ፣ ማህበራዊና ፖለቲካዊና…

Read More

ኢትዮጵያ ለስታርት አፕ እድገት ምቹ ሁኔታ ለመፍጠር በትኩረት እየሰራች ነው – በለጠ ሞላ (ዶ/ር)

በኢትዮጵያ የስታርት አፕ እድገትን የሚያሳልጥ ምቹ ምሕዳር ለመፍጠር በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር አስታውቋል። በኢትዮጵያ ለስታርት አፕ እድገት ተቋማዊና ሕጋዊ አሰራርን የሚዘረጋ ረቂቅ አዋጅ ለሕዝብ ውይይት ቀርቦ ምክክር እየተደረገበት ነው። የረቂቅ አዋጁ ዓላማ ለስታርት አፕ ተቋማዊና ሕጋዊ ድጋፍን በመስጠት በኢትዮጵያ የዘርፉን እድገት ማሳለጥ መሆኑ ተገልጿል። በስታርት አፕ ዘርፍ የሚስተዋሉ ችግሮችን መፍታትና የፋይናንስ አቅርቦትን ማመቻቸትም…

Read More

የቡና ምርታማነትና ጥራት በማሻሻል ከዘርፉ የሚገኘዉን የዉጭ ምንዛሬ ለማሳደግ በትኩረት እየሰራን እንገኛለን። ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ(ዶ/ር ኢ/ር)

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የቡና ምርታማነትና ጥራት ማሻሻያ ላይ ትኩረት ያደረገ የንቅናቄ መድረክ በሚዛን አማን እየተካሄደ ይገኛል በንቅናቄው መድረክ ላይ ንግግር ያደረጉት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ክልሉ ከፍተኛ ቡና የማምረት አቅም ያለዉ መሆኑን ጠቅሰዉ በምርታማነትና በጥራት ላይ በመስራት የህብረተሰቡንም ሆነ የሀገርቱን ከኢኮኖሚ ከማሳደግም ባሻገር ከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ እያመጣ እንደሆነ አንስተዋል ።…

Read More

ብልፅግና ፓርቲ በጥቂት ዓመታት መልከ ብዙ ስኬቶችን ዕውን ያደረገ ፓርቲ ነው – አቶ አደም ፋራህ

ብልፅግና ፓርቲ በጥቂት ዓመታት ውስጥ መልከ ብዙ ስኬቶችን ዕውን ማድረግ የቻለ ፓርቲ መሆኑን የብልፅግና ፓርቲ ም/ፕሬዚዳንትና በም/ ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ሃላፊ አደም ፋራህ ገለጹ፡፡ የብልፅግና ፓርቲ 5ኛ ዓመት የምስረታ በዓል “የሃሳብ ልዕልና ለሁለንተናዊ ብልፅግና” በሚል መሪ ሃሳብ በዓድዋ ድል መታሰቢያ እየተከበረ ነው። አቶ አደም ፋራህ በዚሁ ወቅት እንደገለጹት ÷ብልጽግና በሃሳብ…

Read More

የብልጽግና ፓርቲ 5ኛ ዓመት ምስረታ በዓል ምክንያት በማድረግ የጽዳት ዘመቻ ተደረገ

የብልፅግና ፓርቲ 5ኛ ዓመት የምስረታ በዓልን አስመልክቶ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦቸች ክልል ብልጽግና ፓርቲ ሴቶች ሊግ አመራሮችና አባላት በቦንጋ ከተማ የፅዳት ዘመቻ ተካሂዷል። በመርሀ ግብሩ የክልሉ የብልፅግና ፓርቲ ሴቶች ሊግ ጽ/ቤት ሀላፊ ወ/ሮ ሰብለጸጋ አየለ እንደገለፁት የዛሬው የጽዳቱ ዋና አላማ የብልፅግና ፓርቲ 5ኛ ዓመት የምስረታ በዓልን አስመልክቶ የተዘጋጀ የጽዳት ፕሮግራም መሆኑን ተናግረዋል፡፡ ለነዋሪዎች ውብና የተመቸ…

Read More

በክልሉ ጥራትና ብቃት ያላቸውን መምህራን አሰልጥኖ ወደ ስራ ለማሰማራት በልዩ ትኩረት እየሰራ መሆኑን የትምህርት ቢሮ ገለጸ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ትምህርት ቢሮ በክልሉ ጥራትና ብቃት ያላቸውን መምህራን አሰልጥኖ ወደ ስራ ለማሰማራት በልዩ ትኩረት እየሰራ መሆኑን በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የማህበራዊ ክላስተር አስተባባሪና የትምህርት ቢሮ ሀላፊ አቶ አልማው ዘውዴ ገልጸዋል። ትምህርት ቢሮው ከቦንጋ ትምህርት ኮሌጅ ጋር በመተባበር በ2017 የትምህርት ዘመን በዲፕሎማና በሰርተፍኬት መርሃግብር 730 ዕጩ መምህራንን ተቀብሎና በብቃት አሰልጥኖ ወደ ስራ…

Read More