የገቢ ግብርን ከማሰባሰብ ባሻገር በዘርፉ የሚታየውን ህገ ወጥ አሠራርና ማጭበርበርን በመግታት የህግ ተጠያቂነት ማስፈን በቀጣይ ልዩ ትኩረት እንደሚሻ ተገለጸ
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ገቢዎች ቢሮ በግብር ህግ ማስከበር ዘርፍ የግብር ህግ ማስከበር ዳይረክቶሬት ለታክስ መረጃ አደራጅ፣ ለታክስ ህግ ተገዥነትና የስጋት ስራ አመራር ባለሙያዎች በቦንጋ ከተማ ሲሰጥ የነበረው ስልጠና ተጠናቋል ። የቢሮ ምክትል ኃላፊና የግብር ህግ ማስከበር ዘርፍ ኃላፊ ወ/ሮ ትዕግስት በላይ በስልጠናው ማጠቃለያ ላይ የዘርፉ ባለሙያዎች ለዘርፉ ስራ ልዩ ትኩረት በመስጠት በግብር አሰባሰብ ላይ የሚታዩ…
