አልሚ ባለሀብቶች የሜካናይዜሽን እርሻዎችን በማጠናከር ጥራትና እሴት ጨምረው ማልማት ይገባቸዋል ።ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ

በግብርና ኢንቨስትመንት ስራዎች ስትራቴጂክ በሆኑ የገበያ ምርቶች ላይ ትኩረት በማድረግ መስራት እንደሚገባ ተገልጿል ። የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልላዊ መንግስት ግብርና ቢሮ የምግብ ሥርዓት ማጠናከሪያ ፕሮግራም( FSRP) ጋር በመተባበር ክልል አቀፍ የግብርና ኢንቨስትመንት ባለድርሻ አካላት የምክክር መድረክ በቦንጋ ከተማ አካሂዷል ። በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ከ3.91 ሚሊዮን ሄክታር በላይ መሬት እንደሚገኝ የክልሉ ንግድና ኢንቨስትመንት ቢሮ መረጃ…

Read More

ብልጽግና ፓርቲ ባለፉት አምስት ዓመታት ባከናወናቸው ዘርፈ ብዙ ተግባራት አኩሪ ድሎችን ማስመዝገብ ችሏል ፦አቶ ነጋ አበራ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የፖለቲካና አቅም ግንባታ ዘርፍ ኃላፊ አቶ ነጋ አበራ የብልጽግና ፓርቲ 5ተኛ ዓመት ምስረታ በዓል አከባበር ዙሪያ አስመልክቶ መግለጫ ሰጥቷል። የክልሉ ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የፖለቲካና አቅም ዘርፍ ኃላፊ አቶ ነጋ አበራ በመግለጫቸው ፓርቲያችን የሀሳብ ፓርቲ እንደመሆኑ መጠን የሀሳብ ልዕልና ለሁለንተናዊ ብልጽግና” በሚል መሪ ቃል 5ኛ ዓመት…

Read More

የብልጽግና ፓርቲ 5ኛ ዓመት የምስረታ በዓል በተለያዩ ዝግጅቶች በሸካ ዞን ተከበረ

የሸካ ዞን ብልጽግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት የሀሳብ ልዕልና ለሁለንተናዊ ብልፅግና” በሚል መሪ ቃል የብልፅግና ፓርቲ 5ኛ ዓመት የምስረታ በዓል በልዩ ልዩ ዝግጅት በደማቅ ሁኔታ በቴፒ ከተማ እየተከበረ ይገኛል። በበዓሉ ላይ ተገኝተው መልዕክት ያስተላለፉት የዞኑ በብልፅግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ አለማየሁ አለሙ እስካሁን የተመዘገቡ ስኬቶችን በማስፋትና ክፍተቶችን በማረም ለሁለንተናዊ ብልፅግና መረጋገጥ መትጋት ያስፈልጋል ብለዋል። ለብልፅግና ፓርቲ 5ኛ…

Read More

በክልሉ የግብርና ቴክኖሎጂን በአግባቡ በመጠቀም ምርትና ምርታማነት የሚያሳድግ አርሶ አደር መፍጠር እንደሚገባ ተገለፀ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ግብርና ቢሮ ከምግብ ስርዓት ማጠናከሪያ ፕሮግራም ጋር በመተባበር የ2017 ዓ.ም የበጋ መስኖ ልማትን በተመለከተ ለዞንና ለወረዳ ግብርና ባለሙያዎች በቦንጋ መዕከል የክህሎት ስልጠና ይገኛል፡፡ የክልሉ ግብርና ቢሮ ምክትልና የእርሻ ዘርፍ ኃላፊ አቶ አሸናፊ ክንፉ በስልጠናው ማስጀመሪያ ላይ እንደገለጹት፣ ክልሉ በሶስት ምርት ወቅቶች ላይ ሰብል የሚያመርት መሆኑን ገልጸው ከዚህም አንፃር በአንደኛ እና…

Read More

በቦንጋ ከተማ የንጹህ መጠጥ ውሃ አቅርቦት እና የትራንስፖርት አገልግሎት አሰጣጥ ላይ ያተኮረ የህዝብ አስተያየት መስጫ መድረክ እየተካሄደ ነው።

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክር ቤት በቦንጋ ከተማ የንጹህ መጠጥ ውሃ አቅርቦት እና የትራንስፖርት አገልግሎት አሰጣጥ ላይ ያተኮረ የህዝብ አስተያየት መስጫ መድረክ በቦንጋ ከተማ እያካሄደ ይገኛል። የክልሉ ምክር ቤት ከተማና መሠረተ ልማት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ ወ/ሮ አሰገደች ወልደየስ በመድረኩ እንደገለጹት አስፈጻሚ ተቋማት የሚያከናውትን ተግባራት ክትትልና ድጋፍ ማድረግ እንዲሁም ክፍተቶች ሲኖሩ የህዝብ አስተያየት መውሰድ…

Read More

ሥራ አጥ ወጣቶችን በማህበረሰብ አገልግሎት በማሳተፍ ወደ ሥራ ሽግግር ማስገባት ላይ በትኩረት ሊሰራ እንደሚገባ ተገለጸ

ጆን ሆፕኪንስ ዩኒቨርሲቲ የኮሙኒኬሽን ፕሮግራም ማዕከል (JHUCCP) በወጣቶች ስራ ዕድል ፈጠራና በማህበራዊ አገልግሎት ወደ ስራ ማሸጋገር ላይ ፕሮጀክቱ በሚዛን አማን ከተማ ስልጠና ሰጥቷል። የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ስራና ክህሎት ቢሮ ኃላፊ አቶ ተስፋዬ እንዳሻው እንደገለፁት በሀገራችን ትኩረት ከተሰጣቸው ዘርፎች የስራ ዕድል ፈጠራ አንዱ መሆኑን ተናግረዋል። የስራ ዕድል በመፍጠር መንግስት ፣የግል ተቋማት እና መንግስታዊ ያልሆኑ ተቋማት…

Read More

ራሱን “ፋኖ” ብሎ የሚጠራው ጽንፈኛ ቡድንና ሸኔ የአንድ ሳንቲም ሁለት ገጽታዎች ናቸው – ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር)

ራሱን “ፋኖ” ብሎ የሚጠራው ጽንፈኛ ቡድንና ሸኔ የአንድ ሳንቲም ሁለት ገጽታዎች ናቸው። የራሴ የሚሉትንም የጣላቴ የሚሉትን በአምላክ አምሳያ የተፈጠረውን ክቡር የሰው ልጅ ህይወትን አውሬ እንኳን በማይፈጽመው መልኩ በአስከፊ ሁኔታ በሁሉም አማራጮች ይገድላሉ። ከሰሞኑ በኦሮሚያ ክልል ሰላሌ -ደራ አካባቢ ጽንፈኛው ቡድን የፈፀመው የአረመኔነት ተግባር ይህንኑ የሚያመለክት ነው። ይህ ፈጽሞ ከሰው ልጅ የማይጠበቅ አፀያፊ ድርጊት መወገዝ አለበት።…

Read More

የግብርና ምርትና ምርታማነትን በመጨመር የምግብ ሉዓላዊነት ለማረጋገጥ የተጀመረው ሥራ ተጠናክሮ ይቀጥላል- ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር)

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ግብር ቢሮ በምግበ ስረዓት ማጠናከሪያ ፕሮግራም ትብብር በካፋ ዞን፣ አዲዮ ወረዳ በኖራ የታከመ የመኸር ስንዴ ማሳ የመስክ ጉብኝት ተካሂዷል። በክልሉ የግብርና ምርትና ምርታማነትን በመጨመር የምግብ ሉዓላዊነት ለማረጋገጥ በአርሶአደሩ ማሳና በማሰልጠኛ ተቋማት በምርምር በመታገዝ እና የተሞላ ግብዓትን በመጠቀም የተጀመረው ተግባር አበረታች ውጤት እያሳየ በመሆኑ ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት ነው የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር…

Read More

የህዝብ ተጠቃሚነት በሁሉም ዘርፍ እንዲረጋገጥ ተቋማት የህዝብ ውክልና ስራዎችን በተገቢው ሊወጡ ይገባል ፦ምክትል አፈ-ጉባኤ ወ/ሮ ጸሀይ ዳርጫ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልላዊ መንግስት ምክር ቤት ቋሚ ኮሚቴዎች የ2017 በጀት ዓመት 1ኛ ሩብ ዓመት የአስፈጻሚ ተቋማት ዕቅድ አፈጻጸም በቦንጋ ከተማ እየገመገመ ነው። የህግ፤ ፍትህና መልካም አስተዳደር ዘርፍ ቋሚ ኮሚቴ፤ማህበራዊ ጉዳዮች ዘርፍ ፤ግብርና እና ገጠር ልማት፤ከተማና መሠረተ ልማት ዘርፍ ፤እንዲሁም በጀት፤ ፋይናንስና ኦዲት ጉዳዮች ዘርፍ ቋሚ ኮሚቴዎች ናቸው አፈጻጸሙን እየገመገሙ የሚገኙት። የክልሉ ምክር ቤት…

Read More

በ19ኛው የብሔረሰቦች ቀን በዓል የክልሉ ቱባ ባህልና መልካም እሴቶች ጎልተው እንዲወጡ በልዩ ትኩረት እየተሰራ መሆኑ ተገለፀ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የብሔረሰቦች ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ የተከበሩ አቶ መቱ አኩ የበዓሉን አከባበር ቅደመ ዝግጅት ስራዎችን አስመልክተው መግለጫ ሰጥተዋል። የክልሉ የብሔረሰቦች ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ የተከበሩ አቶ መቱ አኩ እንደገለፁት 19ኛው በሀገር አቀፍ የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ የብሔረሰቦች ህዝቦች ቀን በዓልን አስመልክቶ የብሔረሰቦች ምክር ቤት ሀገራዊ መሪ ቃሉ ላይ በቂ ግንዛቤ በመያዝ…

Read More