በክልሉ ዓለምአቀፍ የህጻናት ቀን በተለያዩ ዝግጅቶች ተከበረ
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ሴቶችና ህፃናት ጉዳይ ቢሮ በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ 35ኛ ጊዜ በኢትዮጵያ ደግሞ ለ19ኛ ጊዜ “ህፃናት የሚሉት አላቸው እናዳምጣቸዉ !” በሚል መሪ ቃል ዓለም አቀፍ የህፃናት ቀን በተለያዩ ዝግጅቶች በቦንጋ ከተማ ተከብሯል። የህጻናት መብትና ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ በሚደረገው ጥረት የባለድርሻ አካላት ተሳትፎ ተጠናከሮ መቀጠል እንዳለበት የገለጹት የክልሉ ሴቶችና ህፃናት ጉዳይ ቢሮ ኃላፊ…
