Trendings

የዜጎችን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የስራ ዕድል ፈጠራ ተግባራትን ከሀገሪቱ የኢኮኖሚ ልማት ስራዎች ጋር ማስተሳሰር ይገባል፦ አቶ ተስፋዬ እንዳሻው ።

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ስራና ክህሎት ቢሮ ክልላዊ የክህሎት መር የስራ ዕድል ፈጠራ የንቅናቄ መድረክ በቦንጋ ከተማ ማድረግ ጀምሯል። በንቅናቄው መድረክ የተገኙት የክልሉ ስራና ክህሎት ቢሮ ኃላፊ አቶ ተስፋዬ እንዳሻው ገበያ መር የክህሎት ልማትን እውን በማድረግ ሁለንተናዊ ብልጽግናን በማረጋገጥ ዜጎች ፍትሐዊ ተጠቃሚ እንዲሆኑ ቢሮው ተልዕኮውን እየተወጣ ይገኛል ብለዋል። ሀገራዊ ለውጡን ውጤታማ፣ዘላቂና ተቋማዊ በማድረግ ክልላዊ…

Read More

በሚቀጥሉት 10 ቀናት በአብዛኛው የሀገሪቱ አካባቢዎች ላይ ፀሐያማና ነፋሻማ የአየር ሁኔታ ያመዝናል

በሚቀጥሉት 10 ቀናት በአብዛኛው የሀገሪቱ ክፍሎች ላይ የበጋው ደረቅ፣ ፀሐያማና ነፋሻማ የአየር ሁኔታ የሚያመዝን መሆኑን የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት አስታውቋል፡፡ ከዚሁ ጋር ተያይዞ በሰሜን፣ ሰሜን ምሥራቅ፣ ምሥራቅ፣ መካከለኛው እና ደቡብ አከባቢዎች ላይ የሌሊቱና የማለዳው ቅዝቃዜ ቀጣይነት እንደሚኖረው ኢንስቲትዩቱ ገልጿል፡፡ በአጠቃላይ በሚቀጥሉት አስር ቀናት በጋ ሁለተኛ የዝናብ ወቅታቸው በሆኑት ከኦሮሚያ ክልል ባሌ እና ምስራቅ ባሌ፣ ጉጂና ምዕራብ…

Read More

የሀገር ውስጥ የሥራ ስምሪቱን ከማስፋት ባሻገር ዓለም አቀፍ ዕድልን አሟጦ ለመጠቀም በትኩረት ይሰራል

የሀገር ውስጥ የሥራ ስምሪቱን ከማስፋትና ከማዘመን በሻገር ዓለም አቀፍ የሥራ ገበያው ያለውን ዕድል አሟጦ ለመጠቀም በትኩረት እንደሚሰራ ተገለጸ። በ5ኛው ሀገር አቀፍ ብሔራዊ የሥራ ኤክስፖ አፈፃፀምና የቀጣይ አቅጣጫዎች ላይ ውይይት ተደርጓል። በውይይቱ ላይ የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል እና የሥራ፣ሥራ ስምሪትና ገበያ ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ሰለሞን ሶካን ጨምሮ የደረጃ ዶት ኮም እና የኢትዮ ጆብስ የሥራ…

Read More

ሁለንተናዊ ብልፅግናን የማረጋገጥ ጉዞ ከዳር ለማድረስ የጀመርነውን የህልም ጉዞ ለማሳካት ወጣቶች ሚናቸውን ሊወጡ ይገባል፦ የብልጽግና ፓርቲ ወጣቶች ሊግ ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባል ወጣት ፍቃዱ ሀጥያ ።

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ብልጽግና ፓርቲ ወጣቶች ሊግ ሀብት አፈራለሁ፤ የሀገሬን ሰላም እጠብቃለሁ ፣የኢትዮጵያን ብልጽግና አፋጥናለው ” በሚል መሪ ሀሳብ በቦንጋ ከተማ ከወጣቶች ሊግ አባላትና ደጋፊዎች ጋር ውይይት ተካሂዷል። በመድረኩ ተገኝተው መልዕክት ያስተላለፉት የብልጽግና ፓርቲ ወጣቶች ሊግ ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባል ወጣት ፍቃዱ ሀጥያ የወጣቶችን ዘለቄታዊ ተሳትፎና ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ሠላም የሁሉም ነገር መሰረት መሆኑን…

Read More

የህብረት ስራ ማህበራት እንቅስቃሴ የሚያስቃኝ የፎቶ አውደ-ርዕይ እና ኤግዚቢሽን ተከፈተ

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የሚገኙ የህብረት ስራ ማህበራት የስራ እንቅስቃሴ የሚያሳይ እንዲሁም ምርትና አገልግሎታቸውን የሚያስተዋዉቅ የፎቶ አውደ ርዕይና ኤግዚቢሽን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ኢ/ር ነጋሽ ዋጌሾ መርቀው ከፍተዋል። በሚዛን አማን ከተማ “የህብረት ስራ ማህበራት ለኢትዮጵያ ብልጵግና” በሚል መሪ ቃል እየተካሄደ በሚገኘው የህብረት ስራ ማህበራት ረፎርም ንቅናቄ መድረክ ተሳታፊዎች የፎቶ አውደ ርዕይና የማህበራት ምርት የሚያስተዋዉቅ…

Read More

በተከናወነዉ ሰፊ ርብርብ የወባ በሽታ ጫና ባለፈው ከነበረበት የቀነሰ ቢሆንም አሁንም ጠንካራ ስራ እንደሚያስፈልግ ተገለጸ

የክልሉ ጤና ቢሮ ሁሉተኛ ዙር ቀበሌን መሠረት ያደረገ የወባ በሽታ የመከላከልና የመቆጣጠር ዘመቻ በይፋ አስጀምሯል። ዘመቻውን በይፋ ያስጀመሩ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ ኢብራሂም ተማም በሮው ሌሎች የባለድርሻ አካላትን በማስተባበር ባከናወናቸው ሰፊ ርብርብ የወባ በሽታ ጫና ባለፈው ከነበረበት የቀነሰ ቢሆንም አሁንም ጠንካራ ስራ እንደሚያሰፈልግ ገልጸዋል። የሚፈለገውን ግብ ለመድረስ ሁለተኛ ዙር ዘመቻ…

Read More

በክልሉ የሚገኙ ህብረት ስራ ማህበራት ተወዳዳሪና ተጽዕኖ ፈጣሪ እንዲሆኑ አሰፈላጊው ድጋፍ ይደርጋል፦ዶ/ር ኢ/ር ነጋሽ ዋጌሾ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልላዊ መንግስት የህብረት ስራ ልማት ኤጀንሲ <<የህብረት ስራ ማህበራት ሪፎርም የህብረት ስራ ማህበራት ለኢትዮጵያ ብልጽግና በሚል መሪ ቃል ንቅናቄ ማስጀመሪያ መድረክ በሚዛን አማን ከተማ እየተካሄደ ነው። በንቅናቄ መድረኩ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ኢ/ር ነጋሽ ዋጌሾ የህብረት ስራ ማህበራት ድንበር ተሻጋር፤ ተጽዕኖ ፈጣሪ እና ህዝቡ የሚፈልገውን አገልግሎት መስጠት እንዲችሉ የማህበራትን አደረጃጀት ሪፎርም…

Read More

የፍትህ ተቋማት የለውጥ ተግበራ በማሳለጥ ቀልጣፋና ፈጣን ፍትህ ለዜጎች ተደራሽ ማድረግ እንደሚገባ ተገለጸ።

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክር ቤት የክልሉን የፍትህ ዘርፍ ተቋማት የትራንስፎርሜሽን ዕቅድ ትግበራ አፈጻጸም እንዲሁም በባህላዊ ዳኝነት ሥርዓት ዙሪያ ከባስደርሻ አካላት የምክክር መድረክ በቦንጋ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል። በክልሉ ያሉ የፍትህ ተቋማት የለውጥ ትግበራን በማሳለጥ ቀልጣፋና ፈጣን የፍትህ አግልግሎት ለዜጎች ተደራሽ ማድረግ እንደሚገባ የገለጹት የክልሉ ምክር ቤት ዋና አፌ-ጉባኤ የተከበሩ አቶ ወንድሙ ኩርታ በዚህም የተገልጋዩችን…

Read More

ከ294 ሚሊዮን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች ተያዙ

የኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን ከ294 ሚሊዮን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች መያዙን አስታውቋል፡፡ የኮንትሮባንድ ዕቃዎቹ የተያዙት ኮሚሽኑ ከጥቅምት 22 እስከ 28 ቀን 2017 ዓ.ም ባደረገው ክትትል መሆኑንም ገልጿል፡፡ በዚህም 279 ነጥብ 7 ሚሊዮን ብር የገቢ እና 14 ነጥብ 8 ሚሊዮን ብር የወጭ ኮንትሮባንድ እቃዎች፤ በድምሩ 294 ነጥብ 5 ሚሊዮን ብር ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ…

Read More

ለኅብረ ብሔራዊ አንድነት ግንባታ አገራዊ መግባባት ጽኑ መሠረት ሆኖ እንደሚያገለግል የተከበሩ አቶ አገኘሁ ተሻገር ገለጹ

ለአገራዊ መግባባት ኅብረ ብሔራዊ አንድነት መሠረት እንደሆነና ያለ አገራዊ መግባባት ኅብረብሔራዊ አንድነት እንደማይጸና የኢፌዲሪ ፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈጉባኤ የተከበሩ አቶ አገኘሁ ተሻገር ገለጹ፡፡ ለሁሉም ክልሎችና ለሁለቱ ከተማ አስተዳደሮች አፈጉባኤዎች፣ ለኮሙዩኒኬሽን ቢሮ ኃላፊዎች፣ ለሚዲያ አመራሮችና ጋዜጠኞች በበዓሉ መሪ ቃል ትንተና ላይ በተዘጋጀው የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ ላይ ተገኝተው መልእክት ያስተላለፉት የተከበሩ አቶ አገኘሁ የወል ትርክቶች ተሰናስለውና ተዋሕደው…

Read More