በክልሉ ዘላቂ ሰላምና ጸጥታን ለማዝለቅ እና ለማጽናት ከመከላከያ ሰራዊት ጋር በጋራ መስራት ወሳኝ ነው:- ዶክተር ኢንጅነር ነጋሽ ዋጌሾ

ሀገራዊና ክልላዊ ሠላምና ፀጥታን በአስተማኝ ደረጃ ለማረጋገጥ ከሀገር መከላከያ ሠራዊት ጋር በቅንጅት ለመስራት የሚያስችል ውይይት በቦንጋ ከተማ ተደርጓል። በውይይቱ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ እንደተናገሩት ከሀገር መከላከያ ሠራዊት ጋር በቅንጅት መስራት ሀገራዊና ክልላዊ ሰላምን ለማረጋገጥ ወሳኝ ነው ብለዋል። ክልላዊ የሰላምና ጸጥታ ሁኔታ እንደተገመገመ የገለጹት ርዕሰ መስተዳድሩ ክልሉ ከአጎራባች ሀገር ጋር የሚዋሰን በመሆኑ ከሀገር…

Read More

የኢትዮ-ጅቡቲ ባቡርን ትርፋማ ተቋም ማድረግ በሚያስችል ስትራቴጂክ እቅድ ላይ ተወያይተናል-ኢንጂነር ታከለ ኡማ

የኢትዮ-ጅቡቲ ባቡርን ትርፋማ ተቋም ማድረግ በሚያስችል የሶስት አመት ስትራቴጂክ እቅድ ላይ ሰፊ ውይይት መደረጉን የኢትዮ-ጅቡቲ ባቡር አክሲዮን ማህበር ዋና ስራ አስፈጻሚ ኢንጂነር ታከለ ኡማ ገለጹ። ኢንጂነር ታከለ፥ ለሁለት ቀናት በአዳማ ከተማ በተደረገው ውይይት የኢትዮ-ጅቡቲ ባቡርን የውስጥ አቅም ለማጠናከርም ከመግባባት ተደርሷል ብለዋል። በዚህም ተቋሙ ትርፋማ ለመሆን በሚያችለው የሶስት አመት ስትራቴጅክ እቅድ ላይ ሰፊ ውይይት መደረጉን ‘በኤክስ’…

Read More

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል አርብቶ አደር እና ቆላማ አከባቢዎች ጉዳይ ቢሮ የሴክተር ጉባኤ ማካሄድ ጀምሯል

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት አርብቶ አደር እና ቆላማ አከባቢዎች ጉዳይ ቢሮ የ2016 በጀት ዓመት የዕቅድ አፈጻጸም እና የ2017 በጀት ዓመት ዕቅድ ዙሪያ በየደረጃው ካሉት መዋቅሮች እና ባለድርሻ አካላት ጋር የሴክተር ጉባኤውን በቦንጋ እያካሄደ ነው። በጉባኤው ላይ ተገኝተው የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ዘርፉ በክልሉ ቀላል የማይባል የቆዳ ስፋትና…

Read More

200 ሚሊየን የሕክምና ቴስት ኪቶችን በዓመት የሚያመርት የቻይና ኩባንያ በቂሊንጦ ኢንዱስትሪ ፓርክ ላይ ኢንቨስት የማድረግ ፍላጎት እንዳለው ገለጸ

ጉዋንዥሁ ዎንዶ ባዮቴክ የተባለ 200 ሚሊየን የህክምና ቴስት ኪቶችን በዓመት የሚያመርት የቻይና ኩባንያ በቂሊንጦ ኢንዱስትሪ ፓርክ ገብቶ መዋዕለ ንዋዩን የማፍሰስ ፍላጎት እንዳለው ገልጿል፡፡ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ ፍሰሃ ይታገሱ (ዶ/ር)÷ የጉዋንዥሁ ዎንዶ ባዮቴክ ኩባንያ ተወካዮች ጋር ተወያይተዋል፡፡ በዚሁ ወቅት ፍስሃ ይታገሱ (ዶ/ር)÷የፋርማሲዩቲካል ዘርፍ ትኩረት ተሰጥቶት እየተሰራ የሚገኝ ዘርፍ መሆኑን በመግለጽ ይህም ኩባንያው…

Read More

የፍትህ ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ መተግበር ሥራዎችን በቅንጅት ለማከናወን አስችሏል – የፍትህ ሚኒስቴር

የፍትህ ትራንስፎርሜሽን ፍኖተ ካርታ በፌደራል ደረጃ መተግበር ከጀመረ ወዲህ በሀገር ደረጃ የወንጀል፣ የፍትሀ ብሔር እና የአስተዳደር ፍትህ ሥራዎችን በቅንጅት ለማከናወን መቻሉን የፍትህ ሚኒስቴር አስታወቀ። የአማራ ክልል የዳኝነትና የፍትህ አካላት የትብብር ጥምረት መድረክ በሦስተኛ ቀን ውሎው የፌዴራል ፍትህ ተቋማት የለውጥ ሥራዎች ተሞክሮና የትራንስፎርሜሽን ዕቅድ አተገባበር ላይ መክሯል። በሚኒስቴሩ የተቋም ግንባታና ሪፎርም ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ አማካሪ አቶ…

Read More

ያለፉት ሁለት ወራት የማክሮ ኢኮኖሚ ፖሊሲው በስኬታማ አፈፃፀም ላይ መሆኑን አሳይተዋል – ጠ/ሚ ዐቢይ(ዶ/ር)

ያለፉት ሁለት ወራት የማክሮ ኢኮኖሚ ፖሊሲው በስኬታማ አፈፃፀም ላይ መሆኑን ማሳየታቸውን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው፥ የማክሮኢኮኖሚ ኮሚቴ ዛሬ ጠዋት ተሰብስቦ የሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ ፕሮግራም አካል የሆነውንና በቅርብ የተደረገውን የተሟላ የማክሮ ኢኮኖሚ ፖሊሲ ማሻሻያዎች አፈፃፀም ገምግመናል ብለዋል። ፖሊሲው ተፈፃሚ በሆነባቸው ሁለት ወራት የተረጋጋ የውጭ ምንዛሪ ከባቢን መመልከት መቻሉንም…

Read More

የስፖርት ፖሊሲ ማሻሻያው የአገር ልማትና እድገትን ማዕከል ያደረገ ነው ተባለ

የስፖርት ፖሊሲ ማሻሻያው ስፖርት ለኢትዮጵያ ልማትና ብልፅግና ያለውን ድርሻ በሚያሳድግ መልኩ መዘጋጀቱን የባህልና ስፖርት ሚኒስትሯ ሸዊት ሻንካ ገለፁ። አዲሱ የተሻሻለው የስፖርት ፖሊሲ በ2017 ዓ.ም ይፀድቃል ተብሎ እንደሚጠበቅ ተጠቁሟል። የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር በስፖርት ፖሊሲ እና አዋጅ አስመልክቶ ያዘጋጀው የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ ዛሬ ተካሄዷል። በመድረኩ ላይ የስፖርት ማህበራት አመራሮች ተገኝተዋል። የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ሸዊት ሻንካ የስፖርት ፖሊሲ…

Read More

የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 39ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ፡፡

39ኛ መደበኛ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ስብሰባ ውሳኔዎች 1. በቅድሚያ ምክር ቤቱ የተወያየው ብሔራዊ የመካከለኛ ዘመን 2017-2020 የገቢ ስትራቴጂ ላይ ነው፡፡ ስትራቴጂው የታክስ ሥርዓቱን ለማዘመን እና ለግል ኢንቨስትመንቱ ምቹ ሁኔታን ለመፍጠር የታለመ ሲሆን አጠቃላይ የታክስ ፖሊሲዎችን እና አስተዳደራዊ ሪፎርሞችን እንዲሁም ማሻሻያዎችን ለመተግበር የሚያስችል ነው፡፡ ሰትራቴጂው ከ10 ዓመቱ የልማት ዕቅድ ጋር የተጣጣመ እንዲሆን ተደርጎ ቀርቧል፡፡ ምክር ቤቱም…

Read More