



በምረቃ ስነስርዓቱ ላይ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልላዊ መንግስት ብልጽግና ፓርቲ ቅርጫፍ ጽህፈት ቤት ሃላፊ አቶ ፍቅሬ አማን፣ የክልሉ ረዳት የመንግስት ተጠሪ እና አደረጃጀት ዘርፍ ሃላፊ አቶ በላይ ተሰማን ጨምሮ የክልል የዞንና የወረዳ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሀላፊዎች ተገኝተዋል።
የአካባቢው ማህበረሰብ ከዚህ ቀደም በወንዝ ሙላት ሲቸገር እንደነበር የተገለጸ ሲሆን የአነስተኛ ድልድይ መገንባት ይህን ችግር የሚያቀል ይሆናል ተብሏል።
በወረዳው የተከናወኑ ሌሎች የልማት ተግባራት እየተጎበኙ ይገኛል ሲል ቦንጋ ኤፍኤም 97.4 ዘግቧል።
