በአስተዳደር ፣ በኢኮኖሚና በማህበራዊ ዘርፍ የፐብሊክ ሰርቫንት ህብረት ማጠቃለያ መድረክ በ3ቱ ህብረት ሰብሳቢዎች አጠቃላይ ሪፖርት ቀርቦ ውይይት እየተደረገበት ይገኛል።
በመድረኩ የዞኑ ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ደግፌ ኩድን ፣ በቅርንጫፍ ጽህፈት ቤቱ የፖለቲካና ህዝብ ግንኙነት ዘርፍ ኃላፊ ወይዘሮ ፍርድ አወቅ አለሙን ጨምሮ የዞን ሴክተር አመራሮች ተገኝተዋል ሲል የዞኑ መንግስት ኮሙኒኬሽን ዘግቧል።