
የሸካ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ አበበ ማሞ የተለያዩ ሹመቶችን ሰጥተዋል።
በዚህም መሠረት፦
1. አቶ ዋሲሁን አውሎ – የሸካ ዞን ሠላም ፀጥታና ሚሊሻ መምሪያ ኃላፊ
2. ወ/ሮ ትዕግስት ከበደ – የሸካ ዞን ንግድና ኢንቨስትመንት መምሪያ ኃላፊ
3. አቶ ዮሐንስ በንዲ – የሸካ ዞን ኢንዱስትሪና ኢኖቬሽን መምሪያ ኃላፊ
4. አቶ ተግባሩ እንዳሻው – የሸካ ዞን ፋይናንስ መምሪያ ኃላፊ
5. አቶ ወንድሙ ግርማ – የሸካ ዞን ፐ/ሰ/የሰ/ሀ/ል መምሪያ ኃላፊ
6. ወ/ሪት ካህና ገመዳ – የሸካ ዞን ስራና ክህሎት መምሪያ ኃላፊ
7. አቶ በላቸው በቀለ – የሸካ ዞን ገቢዎች መምሪያ ኃላፊ
8. ወ/ሮ አባይነሽ ደንበሎ – የሸካ ዞን ሴ/ህ/ወ/ማ/ጉ መምሪያ ኃላፊ
9. አቶ ካሳሁን አባተ – የሸካ ዞን ከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን መምሪያ ኃላፊ
10. አቶ ከርከስ ኡፋ – የሸካ ዞን ምክር ቤት የኢኮኖሚ ዘርፍ ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ በመሆን የተሾሙ ሲሆን ተሿሚዎች የተጣለባቸውን ኃላፊነትና አደራ በተገቢው እንዲወጡ ዋና አስተዳዳሪው ማሳሰባቸዉን የዞኑ ኮሙኒኬሽን ጽ/ቤት ዘግቧል።
