በግብርናዉ ዘርፍ የተገኙ ዉጤቶች:-

Spread the love

👉 በተጠናቀቀው በጀት ዓመት የግብርና ዘርፉ 7 ነጥብ 3 በመቶ ዕድገት አስመዝግቧል፤

👉 የግብርናው ዘርፍ በአጠቃላይ የኢኮኖሚ እድገት ውስጥ 2 ነጥብ 3 በመቶ ድርሻ አበርክቷል፤

👉 በሀገር በቀል የኢኮኖሚ ሪፎርሙ የግብርናው ዘርፍ ከፍተኛ እድገት አስመዝግቧል፤

👉 በ2010 ዓ.ም የሩዝ ምርት 1 ነ ጥብ 5 ሚሊየን ኩንታል የነበረ ሲሆን በተጠናቀቀው በጀት ዓመት 63 ሚሊዮን ኩንታል ማድረስ ተችሏል፤

👉 በስንዴ ምርት በለውጡ ወቅት 47 ሚሊዮን ኩንታል ነበር፤

👉በየዓመቱ 1 ቢሊዮን ዶላር የሚያወጣ ስንዴ ከውጭ ይገባ ነበር፤

👉 በተጠናቀቀው የ2017 በጀት ዓመት 280 ሚሊዮን ኩንታል ምርት ማግኘት ተችሏል፤

👉 በለውጡ ማግስት የቡና ምርት 4 ነጥብ 5 ሚሊዮን ኩንታል ነበረ

👉ከዘርፉ የተገኘው የውጭ ምንዛሬ 700 ሺህ ዶላር ነበር፤

👉በተጠናቀቀው በጀት ዓመት 11 ነጥብ 5 ሚሊዮን ኩንታል የቡና ምርት ተገኝቷል፤

👉ከቡና ወጪ ንግድ 2 ነጥብ 5 ቢሊዮን ዶላር ማግኘት ተችሏል።

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *