Trendings
Spread the love

መንግስትና የግሉ ዘርፍ አጋርነት በማጠናከር ኢትዮጵያ በርካታ ጉዳዮችን አሳክታለች፡፡ በተለይ መንግስትና ህዝብ ተባብረው ስለሰሩ ባለፉት ጥቂት ዓመታት ኢትዮጵያ 48 ቢሊየን ችግኝ ተክላለች አንዱ ችግኝ በአንድ ዶላር ቢታሰብ 48 ቢሊየን ዶላር ነው፡፡ ይህ በራስ አቅም የተፈጸም ትልቅ ስራ ነው፡፡

የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *