የተማሪዎች ምዝገባ ዛሬ መጀመሩን የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ትምህርት ቢሮ አስታወቀ።

ዛሬ ነሀሴ 19 ቀን 2017 ዓመተ-ምህረት የተማሪዎች ምዝገባ በይፋ ተጀምሯል።
በመሆኑም ተማሪዎች ወደ ትምህርት ቤቶቻቸው በመሄድ እንዲመዘገቡ ቢሮው አሳስቧል።
የተማሪ ቤተሰቦች፣ መምህራን፣ ርዕሰ-መምህራንና ሱፐርቫይዘሮች እንዲሁም በየደረጃው የሚትገኙ የትምህርት ባለሙያዎች ለምዝገባው ስኬታማነት ርብርብ እንዲታደርጉ ጠይቋል።
በተለያዩ የማህበራዊ ሚዲያ አማራጮች መረጃዎችን ይከታተላሉን ![]()
በፌስቡክ https://www.facebook.com/sowestcommunication/
በድረገጽ www.southwestcomunications.gov.et
በኢንስታግራም https://instagram.com/southwest_communications
በትዊተር twitter.com/sweprs
በቲክቶክ https://www.tiktok.com/@southwest.communi
በቴሌግራም https://t.me/Debubmierab
በዩቲዩብ youtube.com/@southwestgovcommunication
በዋትስአፕ
https://www.linkedin4v .com/company/southwest-communications/
