ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ከምክር ቤት አባላት ለተነሱላቸው ጥያቄዎችና አስተያየቶች ምላሽና ማብራሪያ መስጠት ጀመሩ

Spread the love

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ከሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ለተነሱላቸው ጥያቄዎችና አስተያየቶች ምላሽና ማብራሪያ መስጠት ጀምረዋል።

6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በ5ኛ ዓመት የሥራ ዘመኑ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) በተገኙበት 2ኛ መደበኛ ስብሰባውን እያካሄደ ይገኛል።

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ምላሽና ማብራሪያ እንዲሰጡባቸው ኢኮኖሚያዊ፣ ማህበራዊ፣ ፖለቲካዊ ዲፕሎማሲያዊ እና የሰላምና ጸጥታ ጉዳዮችን የተመለከቱ ጥያቄዎችና አስተያየቶች አቅርበዋል።

በዚህም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ከምክር ቤት አባላት ለተነሱላቸው ጥያቄዎችና አስተያየቶች ምላሽና ማብራሪያ በመስጠት ላይ ይገኛሉ።

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *