



የብልጽግና ፓርቲ ምክር ቤት አባል እና የፓርቲው የህዝብና አለም አቀፍ ግንኙነት ዘርፍ ኃላፊ ሚኒስትር ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር)፣ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ ዲላሞ ኦቶሬ (ዶ/ር ) እና ሌሎች የክልሉ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች የሚዲያና ኮሙኒኬሽን አመራሮችን የአቅም ግንባታ ስልጠና ላይ ተገኝተዋል።
ውጤታማ የሚዲያና ኮሙኒኬሽን ስርዓት በመዘርጋት የመረጃ ተደራሽነት ላይ የጋራ መግባባት መፍጠር የሚያስችል ስልጠና ስለመሆኑም ተመላክቷል።
የጋራ ተግባቦት በመፍጠር ህዝቡን ለልማት ስራ በማነሳሳት ረገድ ስልጠናው የሚኖረው ሚና የላቀ መሆኑም ተጠቁሟል።
