የክልሉ ምክር ቤት የተለያዩ ሹመቶችን አጸደቀ

Spread the love

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ምክር ቤት በታርጫ ከተማ እያካሄደ ባለው 6ኛ ዙር 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 9ኛ መደበኛ ጉባኤ የተለያዩ ሹመቶችን አጽድቋል።

የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) ያቀረባቸው የተለያዩ የሥራ ክፍሎች ላይ ሹመት ምክር ቤቱ ተቀብሎ በሙሉ ድምፅ አአድቋል።

በዚህም መሠረት

1-አቶ ንጉሴ ወ/ጊዮርጊስ:-የክልሉ ሰው ሀብት ልማትና ፐብሊክ ሰርቪስ ቢሮ ኃላፊ

2ኛ -ረዳት ፕሮፌሰር ዘመድኩን ሰለሞን :-የኢንዱስትሪና ኢኖቬሽን ቢሮ ኃላፊ

3ኛ -አቶ መቱ አኮ የክልሉ ቆላማና እና አርብቶ አደር ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ

4-አቶ ታሪኩ አካሉ የክልሉ ንግድና ኢንቬስትመንትን ቢሮ ኃላፊ ሆነው እንዲያገለግሉ እንዲሁም ሌሎች የተሸጋሸጉትን በዝርዝር አቅርበው ምክር ቤቱ በሙሉ ድምፅ አጽድቋል።

በፍቅር ከበደ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *