ሀገራዊ ለውጡ እውን የሆነበትን 8ኛ ዓመት በማስመልከት በሸካ ዞን ቴፒ ከተማ የድጋፍ ሰልፍ እየተካሄደ ነው።

Spread the love

ሀገራዊ ለውጡ እውን የሆነበትን 8ኛ ዓመት አስመልክቶ ከሸካ ዞን ከተወጣጡ የተለያዩ ህብረተሰቦች ጋር በቴፒ ከተማ ህዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ እየተካሄደ ይገኛል።

የድጋፍ ሰልፉ ታዳሚዎች በለውጡ አመታት የተመዘገቡ ስኬቶችን የሚያመለክቱ መፈክሮችን እያሰሙ ይገኛሉ።

ከመፈክሮቹ መካከል ”መጋቢት 24 የኢትዮጵያ የብልፅግና ጉዞ የታወጀበት ታሪካዊ ቀን ነው”፣ ”መጋቢት 24 የለውጥ እና የብልጽግና መሠረት ነው” ፣ሀገራዊ ምርጫ የድሞክራሲያዊ ማማና የሉዓላዊነት መገለጫ የሚሉ ይገኙበታል።

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *