REGINAL NEWSየመጋቢት 24 ትሩፋቶች በሚል መሪ ሀሳብ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልላዊ መንግስት ዳውሮ ዞን ታርጫ ከተማ ታላቅ ህዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ በመካሄድ ላይ ይገኛል። Getenesh Gebeyehu3 months ago3 months ago01 mins Spread the love መጋቢት 24 በትውልድ ቅብብሎሽ የሚገነባውን ብልፅግና ያፀናል፣ኢትዮጵያን ወደ ተምሳሌት ሀገር፣የመጋቢት 24 አንፀባራቂ ድል ለኢትዮጵያ ብልፅግናና ልዕልና መሠረት ነው እንዲሁም መጋቢት 24 የኢትዮጵያ ከተሞች ትንሳኤ ነው የሚሉ መፈክሮች በሰልፉ ተመልክተዋል። በሰልፉ የታርጫ ማዕከል ክልል ክላስተርና የዳውሮ ዞን አመራሮች እንዲሁም የዞኑ ህዝቦች በመሳተፍ ላይ ናቸው Post navigation Previous: ሀገራዊ ለውጡ እውን የሆነበትን 8ኛ ዓመት በማስመልከት በሸካ ዞን ቴፒ ከተማ የድጋፍ ሰልፍ እየተካሄደ ነው።Next: በቦንጋ ከተማ እየተደረገ ያለው ደማቅ ህዝባዊ የድጋፍ ሠልፍ በምስል! Leave a Reply Cancel replyYour email address will not be published. Required fields are marked *Comment * Name * Email * Website Save my name, email, and website in this browser for the next time I comment.
ፓርቲዎች የፖሊሲ አማራጭ ሃሳባቸውን ለህዝብ ማስተዋወቅ የቻሉበትን መድረክ በመፍጠር ተጨባጭ ተግባራት ተከናውነዋል Getenesh Gebeyehu4 weeks ago4 weeks ago 0
የተገኘውን ሰላም በማጽናት የመንግስት ልማት ዕቅዶችን በባለቤትነት መደገፍና ለምርጫው ስኬት መስራት ይገባል፦አቶ ነጋ አበራ Getenesh Gebeyehu1 month ago1 month ago 0
አረንጓዴና የኢኮኖሚ እድገትን የሚደግፍ የትራንስፖርት ሥርዓት ለመገንባት እየተሰራ ነው – ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር) Getenesh Gebeyehu1 month ago1 month ago 0