የአፍሪካ ቡና ንግድ ዓውደ ርዕይ

Spread the love

የአፍሪካ ቡና ንግድ ዓውደ ርዕይ ከጥር 27 እስከ 29 ቀን 2018 ዓ.ም በአዲስ ኢንተርናሽናል ኮንቬንሽን ማዕከል ይካሄዳል

የአፍሪካ ቡና ንግድ ዓውደ ርዕይ ከጥር 27 እስከ 29 ቀን 2018 ዓ.ም በአዲስ ኢንተርናሽናል ኮንቬንሽን ማዕከል ይካሄዳል

ለ22ኛ ጊዜ የሚካሄደው ዐውደ ርዕዩ የአፍሪካ ቡና ኢንዱስትሪ እድገትን ለማጠናከር እና በዘርፉ ዓለም አቀፍ የንግድ ትስስርን መፍጠር እንደሚያስችል ተመላክቷል፡፡

ኢትዮጵያ በ2024 መርሐ ግብሩን ያስተናገደች ሲሆን፥ መንግስት አሁን ላይ ለዘርፉ የሰጠው ከፍተኛ ትኩረት በድጋሚ ለማስተናገድ እንድትመረጥ ማስቻሉ ተጠቅሷል፡፡

መድረኩ በአፍሪካ ልዩ ጣዕም ያላቸው ቡናዎችን በማስተዋወቅ በዓለም አቀፍ ደረጃ ተቀባይነታቸውን ለማሳደግ እንደሚያግዝም ተጠቁሟል፡፡

በመድረኩ ከተለያዩ አፍሪካ ሀገራት የተወጣጡ የቡና አምራቾችና ላኪዎችን ጨምሮ ከ2 ሺህ በላይ የዘርፉ ተዋንያን እንደሚሳተፉ ይጠበቃል ሲል ኤፍኤም ሲ ዘግቧል፡፡

በተለያዩ የማህበራዊ ሚዲያ አማራጮች መረጃዎችን ይከታተላሉን 👇

📌በፌስቡክ https://www.facebook.com/sowestcommunication/

📌በድረገጽ www.southwestcomunications.gov.et

📌በኢንስታግራም https://instagram.com/southwest_communications

📌በትዊተር twitter.com/sweprs

📌በቲክቶክ https://www.tiktok.com/@southwest.communi

📌በቴሌግራም https://t.me/Debubmierab

📌በዩቲዩብ youtube.com/@southwestgovcommunication

📌በዋትስአፕ

https://whatsapp.com/channel/0029VbAiSCpGE56ue7VyJJ3x

📌በሊንክደን

https://www.linkedin.com/company/southwest-communications

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *