Edigetu Bezabhi

ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ የምግብና የመጠጥ ፎረም ላይ እየተሳተፈች ነው

ዓለም አቀፍ የምግብና የመጠጥ ፎረም በቻይና ሃይናን ግዛት ባኦ ከተማ ዛሬ ተጀምሯል። በፎረሙ ላይ በቻይና የኢትዮጵያ አምባሳደር ተፈራ ደርበው ተሳታፊ ሆነዋል። በቤጂንግ የኢትዮጵያ ኤምባሲ በፎረሙ ኢትዮጵያ ወደ ውጭ የምትልካቸውን የግብርና ምርቶች እያስተዋወቀ እንደሚገኝም ተገልጿል። በፎረሙ በዓለም አቀፍ የምግብና የመጠጥ ኢንዱስትሪ አሁናዊ ሁኔታ ላይ ምክክር እንደሚደረግ ተመላክቷል። በዘርፉ የተሰማሩ የኢንዱስትሪዎች፣ ኢንተርፕራይዞች፣ ባለሙያዎችና ምሁራን፣ ዓለም አቀፍ አጋሮችና…

Read More