ቱባ ባህልን ጠብቆ ያቆዩት አባቶች ልመሰገኑ ይገባል፦ የበዓሉ ተሳታፊዎች
የ2016 ዓ/ም የካፈቾ ብሔር ዘመን መለወጫ በዓል /የቤነ ሻዴዬ ባሮ/ በቦንጌ ሻምበቶ በድምቀት ተከብሮ ውሏል። በዓሉ ባህላዊ ይዘቱን ጠብቆ በንጉሡ ምርቃት ተከፍቶ የተለያዩ መልዕክቶችን በማስተላለፍ የእርቅና የምርቃት ስነስርዓት በማከናወን ተከብሯል። በዝግጅቱ የተለያዩ ባህላዊ የሙዝቃ ትርዒቶች ከሁሉም የዞኑ ወረዳ እና ከተማ አስተዳደር በመጡት ባህላዊ ሙዝቃ ተጫዋቾች ቀርቧል። የቀደምት ካፈቾ ህዝብ በንጉሡ የሚመራ ምክረቾ (የአስተዳደር የምክር ቤት)…
