በክልሉ የምርጥ ዘር አቅርቦት ችግር ለመፍታት በትኩረት እየተሰራ ነው:- አቶ ማስረሻ በላቸው።
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልላዊ መንግስት ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ ማስረሻ በላቸዉ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የምርጥ ዘር ኢንተርፕራይዝ ድርጅት የዘር ብዝዬት ስራን በኮንታ ዞን በይፋ አስጀምረዋል። ድርጅቱ በኮንታ ዞን ኮይሻ ወረዳ በቡላ ሀማኮ ቀበሌ በ10 ሄክታር ማሳ የማሾና የቦለቄ መስራች ዘር በማባዛት ነው ስራውን የጀመረው። ድርጅቱ በክልሉ የመስተዳድር ምክር ቤት…
