ከሶማሌላንድ ጋር የተደረገውን የመግባቢያ ስምምነት አስመልክቶ በዲጂታል ሚዲያው እየተሰራጩ ካሉ ሀሰተኛ መረጃዎች ህብረተሰቡ እንዲጠነቀቅ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት አሳሰበ

Spread the love

ከሶማሌላንድ ጋር የተደረገውን የመግባቢያ ስምምነት አስመልክቶ በዲጂታል ሚዲያው ላይ እየተሰራጩ ያሉ ሀሰተኛ መረጃዎችን ህብረተሰቡ እንዲጠነቀቅ የኢፌዲሪ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት አሳስቧል፡፡

አካባቢያዊ፣ ክልላዊ እና ዓለምአቀፋዊ ጉዳዮችን የሚመለከቱ ይፋዊ ግንኙነቶች በጽህፈት ቤቱ ይፋዊ የዲጂታል አማራጮች ብቻ እንደሚሰራጩ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት አስታውቋል።

የፅህፈት ቤቱን ሎጎ አላግባብ በመጠቀም የውሸት መረጃዎችን ከሚያሰራጩ አካላት ማህበረሰቡ እራሱን እንዲጠብቅም አሳስቧል፡፡

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *