ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በዛሬው ዕለት የሚከተሉትን ሹመቶች ሰጥተዋል

1. ዶ/ር ጌዲዮን ጢሞቲዮስ – የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ሚኒስትር 2. ወ/ሮ ሰላማዊት ካሳ – የቱሪዝም ሚኒስቴር ሚኒስትር 3. ወ/ሮ ሃና አርአያስላሴ- የፍትህ ሚኒስቴር ሚኒስትር All reactions: 209Woldemariam Bezabih, Fikir Kebede and 207 others

Read More