የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል እንደ ሀገር ከቡና ኤክሰፖርት ላደረገው ከፍተኛ አስተዋጽኦ እውቅና ተቸረው።
ክልልሉ እንደ ሀገር እየተጠናቀቀ ባለው የፈረንጆቹ አመት ለተገኘው 1 ነጥብ 4 ቢሊየን ዶላር ገቢ ከፍተኛ አስተዋፅኦ በማበርከቱ ከኢፌዴሪ ከጠቅላይ ሚኒስትሩ እጅ የዋንጫ ተሸላሚ ሁኗል።
ክልልሉ እንደ ሀገር እየተጠናቀቀ ባለው የፈረንጆቹ አመት ለተገኘው 1 ነጥብ 4 ቢሊየን ዶላር ገቢ ከፍተኛ አስተዋፅኦ በማበርከቱ ከኢፌዴሪ ከጠቅላይ ሚኒስትሩ እጅ የዋንጫ ተሸላሚ ሁኗል።
+3 All reactions: 66