የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል እንደ ሀገር ከቡና ኤክሰፖርት ላደረገው ከፍተኛ አስተዋጽኦ እውቅና ተቸረው።

ክልልሉ እንደ ሀገር እየተጠናቀቀ ባለው የፈረንጆቹ አመት ለተገኘው 1 ነጥብ 4 ቢሊየን ዶላር ገቢ ከፍተኛ አስተዋፅኦ በማበርከቱ ከኢፌዴሪ ከጠቅላይ ሚኒስትሩ እጅ የዋንጫ ተሸላሚ ሁኗል።

Read More

“በብዙ የሀገራችን ክፍል እንደሚታየው የደቡብ ክልል በተፈጥሮ ሀብት የበለፀገ ነው። በያዝነው የምርት ዘመን የፍራፍሬ እና አትክልት ምርት በተለየ ሁኔታ አጥጋቢ ሆኗል። 34.5 ሚሊዮን ኩንታል ፍራፍሬ እና 7.6 ኩንታል አትክልት ተመርቷል። ይኽን በደቡብ ክልል የታየ ስኬት በሌሎች ክልሎችም ለማስፋፋት የጋራ እድገት ለማስገኘት እና የምግብ ዋስትና ትልማችንን አሳክቶ ዘላቂ ልማትን በሚያረጋግጥ መልክ ጠንክረን መስራት ይገባል።”፦ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

+3 All reactions: 66

Read More