ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለአቶ ጌታቸው ረዳ ሹመት ሰጡ

Spread the love

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሚያዝያ 3 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ አቶ ጌታቸው ረዳን የምስራቅ አፍሪካ ጉዳዮች አማካሪ ሚኒስትር አድርገው ሾመዋል።

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *