የኮንታ ዞን ምክር ቤት 4ኛ ዙር 4ኛ የስራ ዘመን 24ኛ መደበኛ ጉባኤ መካሄድ ጀመረ

Spread the love

ጉባኤው ከዛሬ ሐምሌ 28 – 29/2017 ዓ.ም ድረስ የሚካሄድ ሲሆን በጉባኤው የሶስቱ የመንግስት አካላት የ2017 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈፃፀም፣ የ2018 በጀት ዓመት ጠቋሚ ዕቅድ፣ የ2018 በጀት ዓመት ስራ ማስፈፀሚያ በጀት እና ሌሎች አጀንዳዎች ቀርበው ውይይት ተደርጎ እንደሚፀድቅ ይጠበቃል ሲል የዞኑ መንግስት ኮሙኒኬሽን ዘግቧል።

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *