ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ለተነሱላቸው ጥያቄዎች በሰጡት መልስ ያነሷቸው ዋና ዋና ነጥቦች፦

Spread the love

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ለተነሱላቸው ጥያቄዎች በሰጡት መልስ ያነሷቸው ዋና ዋና ነጥቦች፦

👉 የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንት ለማሳብ የነበረውን ማነቆ ለመፍታት የኢኮኖሚ ሪፎርሙ ተጀምሯል።

👉 ወደ አፍሪካ የሚፈሰው እርዳታ በ7 በመቶ ቀንሷል። የዓለም የንግድ ሥርዓትም በከፍተኛ ደረጃ ተጎድቷል።

👉 ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ ደረጃና በሀገሯ ሰፋፊ ፈተናዎች ያሉባት ቢሆንም በባለፈው ዓመት የ8 ነጥብ 1 በመቶ ዕድገት አረጋግጣለች።

👉 በዚህ ዓመት የ8 ነጥብ 4 በመቶ ዕድገት ለማምጣት ታቅዶ ሲሰራ ቆይቷል።

👉 ዘንድሮ 23 ሚሊየን ኢትዮጵያዊያን ከሴፍቲኔት ተረጂነት ነጻ ወጥተዋል ይህ የማንሰራራት ትልቁ ማሳያ ነው፤

👉 በኢትዮጵያ የተጀመረው መስታወት ለማምረት የሚያስችለው ፋብሪካ በቀጣይ ወራት ይጠናቀቃል፤

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *