የአቶ ፍቅሬ አማን ብልጽግና ፓርቲ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ቅ/ጽ/ቤት ኃላፊ ያስተላለፉት መልዕክት !

Spread the love

የአቶ ፍቅሬ አማን ብልጽግና ፓርቲ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ቅ/ጽ/ቤት ኃላፊ ያስተላለፉት መልዕክት !

ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የዘመናት የኢትዮጵያውያን መሻት፣ ያልተቋረጠ የትውልድ ጥያቄና የሁል ጊዜ ቁጭት ነበር። ይህ የትውልድ ጥያቄ መከራና ፈተና በተሞላበት በቁልቁለት እና አቀበት ጉዞ በመላው ኢትዮጵያውያን ዓላማ አንድነት፣ ጽናትና አይበገሬነት ከሃሳብ ወደ ተግባር፣ ከተግባር ወደ ድል ተሸጋግሯል።

በኢትዮጵያውያን ላብ፣ ደምና ህይወት መስዋዕትነት ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ለምረቃ በመብቃቱ መላው ኢትዮጵያውያን እንኳን ደስ አላችሁ !

በተለያዩ የማህበራዊ ሚዲያ አማራጮች መረጃዎችን ይከታተላሉን 👇

📌በፌስቡክ https://www.facebook.com/sowestcommunication/

📌በድረገጽ www.southwestcomunications.gov.et

📌በኢንስታግራም https://instagram.com/southwest_communications

📌በትዊተር twitter.com/sweprs

📌በቲክቶክ https://www.tiktok.com/@southwest.communi

📌በቴሌግራም https://t.me/Debubmierab

📌በዩቲዩብ youtube.com/@southwestgovcommunication

📌በዋትስአፕ

https://whatsapp.com/channel/0029VbAiSCpGE56ue7VyJJ3x

📌https://www.linkedin4v .com/company/southwest-communications/

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *