የአቶ ፍቅሬ አማን ብልጽግና ፓርቲ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ቅ/ጽ/ቤት ኃላፊ ያስተላለፉት መልዕክት !


ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የዘመናት የኢትዮጵያውያን መሻት፣ ያልተቋረጠ የትውልድ ጥያቄና የሁል ጊዜ ቁጭት ነበር። ይህ የትውልድ ጥያቄ መከራና ፈተና በተሞላበት በቁልቁለት እና አቀበት ጉዞ በመላው ኢትዮጵያውያን ዓላማ አንድነት፣ ጽናትና አይበገሬነት ከሃሳብ ወደ ተግባር፣ ከተግባር ወደ ድል ተሸጋግሯል።
በኢትዮጵያውያን ላብ፣ ደምና ህይወት መስዋዕትነት ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ለምረቃ በመብቃቱ መላው ኢትዮጵያውያን እንኳን ደስ አላችሁ !
በተለያዩ የማህበራዊ ሚዲያ አማራጮች መረጃዎችን ይከታተላሉን ![]()
በፌስቡክ https://www.facebook.com/sowestcommunication/
በድረገጽ www.southwestcomunications.gov.et
በኢንስታግራም https://instagram.com/southwest_communications
በትዊተር twitter.com/sweprs
በቲክቶክ https://www.tiktok.com/@southwest.communi
በቴሌግራም https://t.me/Debubmierab
በዩቲዩብ youtube.com/@southwestgovcommunication
በዋትስአፕ
https://whatsapp.com/channel/0029VbAiSCpGE56ue7VyJJ3x
https://www.linkedin4v .com/company/southwest-communications/
