በርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ የተመራው የክልሉ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች የሼይቤንች ኮንስትራክሽንና ኢንዱስትሪያል ኮሌጅ የግንባታ ሂደት ምልከታ አድርጓል ።

Spread the love

ኮሌጁ ተጠናቅቆ አገልግሎት የሚሰጥበት ሁኔታ እንዲመቻችም የክልሉ መንግስት በትኩረት ይሰራል ብለዋል።

ወርክሾፕ፣ ላይብረሪ እና መማሪያ ክፍሎችና አካባቢውን የማጽዳት ስራዎች ቅድሚያ ተሰጥቷቸው እንዲሰሩ ርዕሰ መስተዳድሩ አሳስበዋል ።

የሼይቤንች ኮንስትራክሽንና ኢንዱስትሪያል ኮሌጅ ሐምሌ 16/2008 ዓ/ም የተጀመረና ረዥም ዓመታትን ያስቆጠረ ነው።

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *