REGINAL NEWSጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ(ዶ/ር) በ20ኛው የኢትዮጵያ ብሄር ብሄረሰቦች እና ህዝቦች ቀን በዓል ላይ ለመታደም በሆሳዕና ከተማ አብዬ ቦርሳሞ መታሰቢያ ስታዲየም ገብተዋል፡፡ Getenesh Gebeyehu7 months ago7 months ago01 mins Spread the love 20ኛው የኢትዮጵያ የብሄር ብሄረሰቦች እና ህዝቦች ቀን “ዲሞክራሲያዊ መግባባት፤ ለኅብረ ብሔራዊ አንድነት” በሚል መሪ ቃል በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በሆሳዕና ከተማ እየተከበረ ነው። በብሔር ብሔረሰቦች እና ህዝቦች ቀንን ለመታደም ከመላው ሀገሪቱ ወደ ሆሳዕና ከተማ የገቡ የበዓሉ ታዳሚዎች በአብዬ ኤርሳሞ መታሰቢያ ስታዲየም ባህላዊ ትርዕታቸውን እያሳዩ ይገኛሉ፡፡ Post navigation Previous: 20ኛው የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል እየተከበረ ነው ።Next: የአፋር ዳጉ – ለዳውሮ ኩራቱ Leave a Reply Cancel replyYour email address will not be published. Required fields are marked *Comment * Name * Email * Website Save my name, email, and website in this browser for the next time I comment.
ፓርቲዎች የፖሊሲ አማራጭ ሃሳባቸውን ለህዝብ ማስተዋወቅ የቻሉበትን መድረክ በመፍጠር ተጨባጭ ተግባራት ተከናውነዋል Getenesh Gebeyehu4 weeks ago4 weeks ago 0
የተገኘውን ሰላም በማጽናት የመንግስት ልማት ዕቅዶችን በባለቤትነት መደገፍና ለምርጫው ስኬት መስራት ይገባል፦አቶ ነጋ አበራ Getenesh Gebeyehu1 month ago1 month ago 0
አረንጓዴና የኢኮኖሚ እድገትን የሚደግፍ የትራንስፖርት ሥርዓት ለመገንባት እየተሰራ ነው – ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር) Getenesh Gebeyehu1 month ago1 month ago 0