ትምህርት ለትውልድ!

Spread the love

በክልላችን የቤንች ሸኮ ዞን ትምህርት መምሪያ በዞኑ ለጋቸብ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ደረጃውን የጠበቅ 4 የመማሪያ ብሎክ ልገነባ ነው።

ግንባታው ከ5.5 ሚሊዮን ብር በላይ በሚሆን ወጪ ይገነባል።

በዞኑ “በትምህርት ለትውልድ” የትምህርት ቤት ማሻሻያ መርሀግብር ከ25 ሚሊዮን ብር በላይ በጀት ተመድቦ የመማሪያ ክፍሎች እየተገነቡ እንደሚገኝ ከዞኑ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች የተገኘው መረጃ ያመለክታል።

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *