የአብሮነትና የወንድማማችነት የብሔረሰቡ ዘመን መለወጫ “ማሽቃሬ “ባሮ የብሔረሰቡ ተወላጆች ፣ከተለያዩ አካባቢዎች የተጠሩ ተጋባዥ እንግዶች በዓሉ በሚከበርበት ስፍራ በመግባት ላይ ይገኛሉ ።
በሸካቾ ብሔረሰብ መለወጫ የክልል ከፍተኛ አመራሮች፣ የተለያዩ ብሔረሰቦች የባህል አባቶች፣የሸካ ብሔረሰብ ገፒታቶዎች እንደሚገኙም ለማወቅ ተችሏል።
ማሽቃሬ ባሮ ከስፍራው በኢቢሲ፣በማሻ ኤፍ ኤም 103.8 ሬዲዮ በቀጥታ ከጥቂት ቆይታ በኋላ የሚጀመር ይሆናል።