የመንግስትን የ2017 ዓ/ም በጀት ዓመት የዕቅድ አፈፃፀንም በተመለከተ ከሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ለተነሱት ጥያቄዎች ዶ/ር ዐብይ አህመድ ከሰጡት ማብራሪያ :-

Spread the love

👉በዚህ ዓመት መጀመሪያ ላይ ይህ ዓመት የኢትዮጵያ ማንሰራራት እንደሚሆን መናገሬ ይቃወሳል ።

👉የለውጥ ማፅናት ተጠናቆ የሪፎርሙን ውጤት ማየት የቻልንበት ዓመት ነው።

👉በኢትዮጵያ ታሪክ ታይተው ያልታወቁ ታላላቅ ድሎችን የተጎናፀፍንበት ዘመን ነው፡፡ የፓርላማ አባላት ክትትል እና ድጋፍን በማጠናከር ላደረጉት ጉልህ ተሳትፎ ምስጋና ይገባቸዋል።

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *