“ከትላንት ታሪካችን በጎዎችን እያደስንና እያስዋብን፣ ህፀፆችን እያረምንና እያስተካከልን፣ በትናንትናው ብቻ ሳንታጠር፤ ዛሬን በአገልጋይነት ስሜትና በታታሪነት፣ በከፍተኛ የትጋት መንፈስ ጠንክረን በመስራት፤ የልፋትና ድካም ውጤታችን የሚንፀባረቅበት ያማረና የተዋበ ነጋችንን ለመጭው ትውልድ በማውረስ ታሪክ እንሰራለን!

Spread the love

ለዘመናት ጠፍሮ ከያዘን አዙሪት ተላቀን፤ ዕድሎቻችንን ሳናባክን፤ የገጠሙንን ችግሮች እየተጋፈጥን፤ በስኬቶቻችን ሳንዘናጋ ወደ ብልፅግናችን እንገሰግሳለን፡፡

በዚህም ሁለንተናዊ ሉዓላዊነቷ የተረጋገጠ አፍሪካዊት ልዕለ ኃያል ሀገር ለልጆቻችንን ለማቆየት ያገኘነውን መልካም ዕድል ሳናባክን እንጠቀማለን፡፡”

ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *