በየደረጃው ያሉ የአስተዳደር እና የጤና ተቋማት የኤች አይ ቪ ኤድስ ስርጭትን ለመቀነስ በቅንጅት ሊሰሩ እንደሚገባ ተገለጸ።

በክልሉ የኤች አይቪ ኤድስ ስርጭትን ለመቀነስ በተሰሩ ስራዎች ዙሪያ የክልሉ ጤና ቢሮ ከባለድርሻ አካላት ጋር ያደረገው ምክክር ተጠናቋል። በምክክሩ መድረክ በክልሉ የኤች አይ ቪ ኤድስ ስርጭት ይበልጥ ተጋላጭ የሆኑ ከተማ አስተዳደሮችና ወረዳዎች የአፈጻጸም ሪፖርታቸውን አቅርበው አስገምግመዋል። በቀረበው የአፈጻጸም ሪፖርት ስርጭቱን ለመቀነስ ጥረቶች መኖራቸውና አሁንም ቅንጅታዊ አሰራሮች ይበልጥ የሚዳብሩበት እንደሆነም በመድረኩ ተነስቷል። ሪፖርት ከቀረቡባቸው ከተማዎች በተለይም…

Read More