የሲንጋፖር ባለሀብቶች በኢትዮጵያ ኢንቨስት እንዲያደርጉ ጥሪ ቀረበ

የሲንጋፖር ባለሃብቶች በኢትዮጵያ ያለውን ምቹ የኢንቨስትመንት ዕድል በመጠቀም በኢትዮጵያ በግብርና እና ሌሎች ዘርፎች ኢንቨስት እንዲያደርጉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አጽቀስላሴ ጥሪ አቀረቡ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በሲንጋፖር ያደረጉትን ጉብኝት ተከትሎ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ከሲንጋፖር አቻቸው ቪቪያን ብላከሪሽናን (ዶ/ር) ጋር በሁለትዮሽ ጉዳዮች ዙሪያ ተወያይተዋል። በውይይታቸውም በሀገራቱ መካከል ያለውን ግንኙነት ማጠናከር በሚቻልባቸው እንዲሁም የጋራ ትብብርን…

Read More

ኢንስቲትዩቱ የቲቢ ህክምናን ከ24 ወራት ወደ 9 ወራት ዝቅ የሚያደርግ የምርምር ውጤት ማግኘቱን አስታወቀ

የአርማወር ሀንሰን የምርምር ኢንስቲትዩት 24 ወራት ይወስድ የነበረውን መድሃኒት የተላመደ የቲቢ ህክምናን ወደ ዘጠኝ ወራት ዝቅ የሚያደርግ የምርምር ውጤት ማግኘቱን አስታውቋል፡፡ ኢንስቲትዩቱ 54ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን ምክንያት በማድረግ ያዘጋጀው የጉባኤና ጉብኝት መርሃ ግብር የጤናው ዘርፍ ባለድርሻ አካላት፣ የልማት አጋሮችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት ተካሂዷል። መርሃ ግብሩ ኢንስቲትዩቱ በምርምር ያለው አበርክቶና በሚያከናውናቸው ስራዎች ዙሪያ ገለጻ በማድረግ…

Read More

የብዙ ዉብ ባህሎችና ተፈጥሮ ሃብቶች ባለቤት፣ ምዕራብ ኦሞ ዞን

ምዕራብ ኦሞ ዞን በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ከሚገኙ ዞኖች አንዱ ሲሆን ብዙ ባህሎች፣ወጎች፣ተፈጥሮ ሀብቶችና ለቱሪዝም ምቹ የሆኑ ድንቅ ገጸ በረከቶች ያሉት አካባቢ ነዉ። ዞኑ ከፊል አርሶአደርና አርብቶአደር ማህበረሰቦች የሚገኙበት መልከ ብዙ ዞን ነዉ። በዞኑ ውስጥ የሚገኙ የብሔረሰቦች ቱባ ባህሎች በራሳቸው የቱሪዝም መስህብ መሆን የሚችሉ በመሆናቸዉ የማልማት፣የማስተዋወቅና የመንከባከብ ስራ ይፈልጋል። የምዕራብ ኦሞ ዞን ባህልና ቱሪዝም…

Read More

የጃንቹ ተራራና የሙዝ ደን

የወረዳው ሕዝብ የመንግስትን የልማት አቅጣጫ ተቀብሎ የመተግበር ልምድ ያዳበረ ለመሆኑ ማሳያ ነው። የቤንች ሸኮ ዞን በሁሉም ወረዳዎቹ ተመሳሳይ ምርት የሚመረትበት ነው። ይህ የሙዝ ምርት የሚዛን አማን ከተማን ጨምሮ በሌሎች ወረዳዎችም ይመረታል። የምርቱ መጨመር የአካባቢ የሙዝ ገበያን አረጋግቷል። ለአብነትም በሚዛን አማን ከተማ አራቱ በ20 ብር ሲሸጥ የነበረ የበሰለ ሙዝ አሁን በግማሽ ቀንሶ በ10 ብር እየተሸጠ ነው።…

Read More

ለቤንች ብሄር ዘመን መለወጫና ምስጋና በዓል (ቢስት ባር ) የቅድመ ዝግጅት ስራ መጠናቀቁ ተገለጸ።

ከግንቦት 29 እስከ ሰኔ 01 2016 ዓ ም በድምቀት ለሚከበረው የቤንች ብሄር ዘመን መለወጫና የምስጋና በዓል ቢስት ባር የቅድመ ዝግጅት ስራው መጠናቁን የቤንች ሸኮ ዞን ዋና አስተዳዳሪና የበዓሉ ኮሚቴ ሰብሳቢ አቶ ሀብታሙ ካፍትን ገለጹ። የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ በዓሉን ለማክበር በተሰሩ ስራዎች ላይ መግለጫ ሰጥተዋል። የቤንች ብሄር ዘመን መለወጫና ምስጋና በዓል ቢስት ባር ከዚህ ቀደም ሲከበር…

Read More

በደን ተኮር የህብረተሰብ ኑሮ ማሻሻያ ፕሮግራሞች በመታገዝ በማር ምርት የአርሶ አደሩን ተጠቃሚነት ለማሳደግ እየተሰራ ነው::

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት ደን ፣አካባቢ ጥበቃና የአየር ንብረት ለውጥ ቢሮ በደን መመናመንና መጨፍጨፍ የሚከሰቱ አማቂ ጋዞች ቅነሳ ፕሮግራም ( REED+) ኢትዮጵያ ጋር በመተባበር በደን ተኮር ኑሮ ማሻሻያ አማራጮችና ንብ ማነብ ላይ የግንዛቤ ማስጨበጫና የልምድ ልውውጥ በቦንጋ ከተማ ማካሄድ ጀምሯል፡፡ በመድረኩ የተገኙት የክልሉ ግብርና ቢሮ ምክትል ኃላፊና የእንስሳትና ዓሳ ሃብት ልማት ዘርፍ ኃላፊ…

Read More

በዘንድሮ የመኸር ምርት ዘመን በክልሉ ከ391 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት በማልማት 17 ነጥብ 5 ሚሊየን ኩንታል ምርት ለማግኘት ይሰራል፡- አቶ ማስረሻ በላቸው

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ግብርና ቢሮ የ2015/16 ዓ.ም የመኸር ዕቅድ አፈጻጸም ግምገማና የ2016/17 ዓ.ም የመኸር ንቅናቄ መድረክ በቦንጋ ከተማ እያካሄደ ይገኛል። በንቅናቄው መድረክ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ ማስረሻ በላቸው የልማት በክልላችን ግብርና ምርትና ምርታማነትን የሚያሻሽሉ ተግባራት መከናወን በመቻላቸው ባለፉት ሁለት ዓመታት በግብርናው ዘርፍ እምርታዊ ለውጥ እየመጣ ያለ…

Read More

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ገቢዎች ቢሮ ከ7ሺህ7መቶ በላይ ዜጎች የብሔራዊ ዲጂታል መታወቂያ አገልግሎት ተጠቃሚ ሆነዋል- አቶ ወንዱ ታደሰ

የብሔራዊ ዲጂታል መታወቂያ አገልግሎት የገቢ አሰባሰብ ስርዓቱን በማዘመን ረገድ አይነተኛ ሚና እንዳለው አቶ ወንዱ ታደሰ የክልሉ ገቢዎች ቢሮ ምክትል የቢሮ ኃላፊና የደንበኞች አገልግሎት የገቢ አሰባሰብና አወሳሰን ዘርፍ ኃላፊ ተናግረዋል፡፡ አቶ ወንዱ ታደሰ የደንበኞች አገልግሎት የገቢ አሰባሰብና አወሳሰን ዘርፍ የግብር ከፋዩን መረጃ ዘመኑ በደረሰበት ቴክኖሎጂ በማደራጀትና ቴክኖሎጂ በመጠቀም ዘመናዊ የገቢ አሰባሰብ ስርዓት በመገንባት የክልሉን መንግስት ወጪ…

Read More

በጎነት ትልቁ የሰብዓዊነት መገለጫ፣መሰጠትን የሚፈልግ ሰናይ ተግባር ነው። ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ሴቶች የየ2016 ዓ/ም የክረምት በጎ ፈቃድ መክፈቻ ፕሮግራም በሚዛን አማን ከተማ ተካሂዷል ። የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ በመክፈቻው ላይ ተገኝተው ባደረጉት ንግግር በክልሉ በርካታ ቁጥር ያላቸውን በጎ ፈቃደኞች በማሳተፍ በችግር ውስጥ ያሉ ወገኖችን መርዳት መቻሉን ተናግረዋል ። በጎነት ትልቁ የሰብዓዊነት መገለጫ፣መሰጠትን የሚፈልግ ሰናይ ተግባር ነው። በሁሉም አካባቢዎች…

Read More

የፖለቲካ ፓርቲዎች ግኑኝነት መጠናከር የፖለቲካ ልምምድ መሻሻል ውጤት ነው፦ አቶ ሰለሞን አየለ

የፖለቲካ ፓርቲዎች እርስበርስ ግኑኝነት መጠናከር የፖለቲካ ልምምድ መሻሻል ውጤት መሆኑን የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ሰብሳቢና የካፋ አረንጓዴ ፓርቲ ሊቀመንበር አቶ ሰለሞን አየለ ገለጹ። በክልሉ ህጋዊ ፍቃድ አግኝተው የሚንቀሳቀሱ የፓለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ጥምረት ምክር ቤት አባላት በካፋ ዞን ሸሾንዴ ወረዳ የተሰሩ የተለያዩ የልማት ስራዎችን ተዘዋውሮ እየጎበኙ ይገኛል። የፖለቲካ ፓርቲዎች እርስበርስ…

Read More