የተጀመረው የኮርደር ልማት ስራው ከተማው ከሌሎች ካደጉ ከተሞች ጋር ተወዳዳሪ እንዲሆን እድል ይፈጥራል። አቶ ግሩም ተማም
የሚዛን አማን ከተማ ኮርደር ወደ ስራ ከገባ ጊዜ አንስቶ ትኩረት ተሰጥቶ እየተከናወነ መሆኑ ተገልጿል። የሚዛን አማን ከተማ አስተዳደር ዋና ከንቲባ አቶ ግሩም ተማም እንደገለፁት ከተማው እንደ ሀገር በኮሪደር ልማት ስራ ከተካተቱ 30 ከተሞች አንዱ መሆኑ ገልፀዋል። ከተማዋ እንደ ሀገር ተወዳዳሪ ከተማ ከመሆን ባለፈ በሀገር ደረጃ ለቱሪዝም ምቹና ተመራጭ ለማድረግ ልዩ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ ነውም ብለዋል።…
