የክልሉ ግብርና ቢሮና ተጠሪ ተቋማቱ የ2016 በጀት ዓመት ያለፉት 11 ወራት የዕቅድ አፈፃፀም ገመገሙ፡፡

የክልሉ ግብርና ቢሮና ተጠሪ ተቋማት የ2016 በጀት ዓመት ያለፉትን 11 ወራት የዕቅድ አፈፃፀም መድረክ በቦንጋ ከተማ በጋራ ገምግመዋል፡፡ በመድረኩ በክልሉ ግብርና ቢሮና ተጠሪ ተቋማት በዋና ዋና ዘርፎች የተከናወኑ ስራዎች ከቀደሙት ጊዜያት በተሻለ መልኩ የተፈፀመ መሆኑ ተገምግሟል፡፡ በእርሻ ዘርፍ ባለፉት 11 ወራት በዓመታዊና በቋሚ ሰብሎች ከምርት አኳያ የተለያዩ እድገቶችን ማስመዝገብ ተችሏል፡፡ የግምገማ መድረኩን የመሩት የክልሉ ምክትል…

Read More

የፖለቲካ ንቅናቄ ስራዎችን በተደራጀ መንገድ አጠናክሮ በማስቀጠል የህዝቡን የልማትና የመልካም አስተዳድር ተግባራትን ለማሳለጥ በቀጣይ ሰፊ ርብርብ ይደረጋል፦ አቶ ፀጋዬ ማሞ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ብልፅግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት የ2016 ዓ.ም የዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ ከዘርፉ አመራሮች ጋር አካሂዷል። በግምገማው መድረኩ ላይ የክልሉ ብልፅግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ፀጋዬ ማሞ እንደገለጹት መድረኩ የነበሩ ጥንካሬዎች የሚፈተሹበት ፣ዕጥረቶችን ነቅሶ በማውጣት ለቀጣይ ስኬቶች የላቀ አስተዋጽኦ እንደሚኖረው ገልጸዋል። የማህበራዊ ፣የኢኮኖሚያዊ እና ፖለቲካዊ ብልጽግና የሚያረጋግጡ ተግባራት አበረታች ውጤት ማስመዝገብ መቻሉን ገልጸዋል። በየደረጃው…

Read More

የኢትዮጵያ አረንጓዴ አሻራ ልማት የአየር ንብረት ለውጥ ተጽእኖ የመቋቋም ጥረት ሁነኛ ማሳያ ነው

የኢትዮጵያ አረንጓዴ አሻራ ልማት የአየር ንብረት ለውጥ ተጽእኖ የመቋቋም ጥረት ሁነኛ ማሳያ መሆኑን በዓለም ሚቲዎሮሎጂ ድርጅት የአፍሪካ ጽህፈት ቤት ዋና ዳይሬክተር አግነስ ኪጃዚ (ዶ/ር) ገለጹ። በአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር የኢትዮጵያን ቀጣይነት ያለው ጥረት በተመለከተ ዋና ዳይሬክተሯ አግነስ ኪጃዚ (ዶ/ር) ከኢዜአ ጋር ቆይታ አድርገዋል። በማብራሪያቸውም ዓለም አቀፍ ስጋት በሆነው የአየር ንብረት ለውጥ ተጽእኖ በተለይም የአፍሪካ አገራት…

Read More

በምርጫው ሂደት በነፃነትና ሰላማዊ በሆነ መልኩ ድምፃቸውን መስጠታቸውን መራጮች ገለጹ

በምርጫው ሂደት በነፃነትና ሰላማዊ በሆነ መልኩ ድምፃችንን መስጠት ችለናል ሲሉ የመስቃንና ማረቆ ሁለት ምርጫ ድምፃቸውን የሰጡ መራጮች ተናገሩ። የድጋሚና ቀሪ ምርጫ በሚካሄድባቸው አካባቢዎች ቁሳቁሶች ተሟልተው በተለያዩ አካባቢዎች በዛሬው እለት መራጮች ድምጽ ሰጥተዋል። በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልልም የመስቃንና ማረቆ ሁለት የምርጫ ክልል ነዋሪዎች ከማለዳው ጀምረው የድጋሚ ምርጫ አካሂደዋል። የምርጫ ሂደቱን አስመልክቶ ኢዜአ ያነጋገራቸው መራጮች ሂደቱ ፍፁም ሰላማዊና…

Read More

ለሚዲያ ሁለንትናዊ ዕድገትና ለውጥ ባለድርሻ አካላቶች የበኩላቸውን ተሳትፎ እንዲያበረክቱ ተጠየቀ

በደቡብ ሬዲዮና ቴለቪዥን ድርጅት የማሻ ቅርንጫፍ ጣቢያ የ2016 ዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ በማሻ ከተማ ተካሂዷል። የደቡብ ሬዲዮና ቴለቪዥን ድርጅት 11ኛ ቅርንጫፍ ሆኖ በቅርቡ የተደራጀው የማሻ ቅርንጫፍ ጣቢያ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ከሚገኙት የሚዲያ ተቋማት አንዱ ሲሆን ቅርንጫፍ ጣቢያው የተቋቋመው በቅርቡ ቢሆንም በአድማጩና ተከታዩ ዘንድ የተሻለ ተቀባይነት በማግኘት በክልሉ ካሉት ሚዲያ ተቋማት ጋር ተወዳዳሪ ከመሆን ባለፈ…

Read More

ሚዛኑን የጠበቀ ትብብርና ፉክክር በተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች መካከል ለምን አስፈለገ?

“የጋራ ምክር ቤቱ ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች በነጻነት እንዲንቀሳቀሱ ምቹ መደላድል ፈጥሯል::” የጋራ ምክር ቤቱ ምክትል ሰብሳቢ አቶ ግርማ ባሻ የምርጫ ህጉ አዋጅ ቁጥር 1162/2011 ካስቀመጣቸው ኃላፊነት ያለባቸው የምርጫ የባለድርሻ አካላት ዝርዝር አንዱ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ነው፡፡ ይህ ምክር ቤት የሚመሠረተው በምርጫ የሚወዳደሩ የፖለቲካ ፓርቲዎች በምርጫ ህጉ የተቀመጡ ድንጋጌዎችንና ሌሎች የጋራ ጉዳዮችን ተግባራዊ ለማድረግና…

Read More

በአራት ክልሎች የተካሄደው የ6ኛው ዙር ቀሪና እና የድጋሚ ምርጫ የድምጽ አሰጣጥ ሂደት በተሳካ መልኩ ተጠናቋል፦ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ

በአራት ክልሎች የተካሄደው የ6ኛው ዙር ቀሪና እና የድጋሚ ምርጫ የድምጽ አሰጣጥ ሂደት በተሳካ መልኩ መጠናቀቁን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አስታወቀ። የ6ኛው ዙር ቀሪና እና የድጋሚ ምርጫ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ፣ በአፋር፣ በሶማሌ እና በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልሎች በዛሬው ዕለት ተካሂዷል። አጠቃላይ የምርጫውን ሂደት በተመለከተም የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ዋና ሰብሳቢ ሜላትወርቅ ኃይሉ መግለጫ ሰጥተዋል። በ6ኛ ዙር ጠቅላላ ሀገራዊ…

Read More

የሆርቲካልቸር ምርቶችን ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪነት የሚያሳልጥ ዘመናዊ አሰራር ተግባራዊ ተደርጓል

ኢትዮጵያ ለውጪ ገበያ የምታቀርባቸውን የሆርቲካልቸር ምርቶች ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪነትና ጥራትን ጠብቀው እንዲቀርቡ ዘመናዊ አሰራር ተግባራዊ መደረጉን የኢትዮጵያ ግብርና ባለስልጣን አስታወቀ። በምርት ጥራትና ደህንነት ላይ ያተኮረ ብሔራዊ የምርት ጥራት ምዘና ጉባኤ ዛሬ በአዲስ አበባ ተካሒዷል። ጉባኤው በኢትዮጵያ ተመርተው ለውጭ ገበያ የሚቀርቡ የሆርቲካልቸር ምርቶችን የጥራት ደረጃ የሚጠበቅበትንና ተወዳዳሪነታቸው የሚጨምርበትን ምቹ ሁኔታ ለመፍጠር ያለመ መሆኑ ተገልጿል። የኢትዮጵያ ግብርና…

Read More

በክልሉ ያለውን የወባ በሽታ ስርጭት ለመከላከልና ለመቆጣጠር እየተረገ ያለውን ሁሉ ዓቀፍ ርብርብ ተጠናክሮ ይቀጥላል:-አቶ ኢብራሂም ተማም

የክልሉ ጤና ቢሮ ቀበሌን መሠረት ያደረገ የወባ በሽታ መከላከልና መቆጣጠር ተግባራትን የሚያከናውን ግብረሃይል ወደ ክልሉ ሁሉም አካባቢዎች ሊያሰማራ ነዉ። በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ያለውን የወባ በሽታ ስርጭት ለመከላከልና ለመቆጣጠር እየተደረገ ያለው ሁሉ አቀፍ ርብርብ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የክልሉ ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ ኢብራሂም ተማም ገልጸዋል። ቢሮው የሚያሰማራው ግብረ ሀይል በየደረጃው ያሉ መዋቅሮችን በማስተባበር በህብረተሰቡ ላይ…

Read More

ክልሉ ከተመሠረተ ወዲህ ለከተሞች የተለያዩ ደረጃ እና ዓይነት ያላቸው 86  ፕላኖች ተዘጋጅተዋል-የክልሉ ከተሞች ፕላን ኢንስቲትዩት

የከተማ ትልቁ ሀብት መሬት ነው።የከተሞች ውስን ሀብት የሆነው የከተማ መሬትን በአግባቡ ማስተዳደር ከተማን የሚመጥን ፕላን ማዘጋጀት ያስፈልጋል። የከተማ ፕላን የአንድን ከተማ እና የአካባቢውን የወደፊት ዕድገት የህዝቡን ጥቅም እና የከተሞችን እድገት መሰረት በማድረግ እንዲመራ ተደረጎ የሚዘጋጅ የመሬት አጠቃቀም ዕቅድ ሲሆን በይዘት ደረጃ የከተማውን መሬት አጠቃቀም፣ ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ፣ ታሪካዊ፣ የፊዚካላዊና ሌሎች ጉዳዮችን ያካትታል፡፡ ከተሞች በፕላን ሲመሩ ለከተማው…

Read More