ምክር ቤቱ የባንክ ሥራ ረቂቅ አዋጅን መርምሮ ለሚመለከተው ቋሚ ኮሚቴ መራ
የባንክ ስራ ረቂቅ አዋጅ ዘርፉን በማዘመን ዓለም አቀፍ ትስስርና ተወዳዳሪነትን ለማሳደግ ያለመ መሆኑን በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግስት ተጠሪ ሚኒስትር አቶ ተስፋዬ በልጂጌ ገልጸዋል። የባንክ ስራ ረቂቅ አዋጅ ዘርፉን በማዘመን ዓለም አቀፍ ትስስርና ተወዳዳሪነትን ለማሳደግ ያለመ መሆኑን በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግስት ዋና ተጠሪ ሚኒስትር ተስፋዬ በልጂጌ ገለጹ። የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 3ኛ ዓመት የሥራ…
