የፌደራልና የክልል ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች የተለያዩ ፕሮጀክቶችን ለማስመረቅ ሸካ ዞን፣ ቴፒ ከተማ ገቡ

Spread the love

የሥራ ኃላፊዎቹ በሸካ ዞን በሚኖራቸው ቆይታ የቴፒ አየር ማረፊያ ዳግም ሥራ የማስጀመር እና የቴፒ የቡና ቅምሻ ማዕከል ይፋዊ ስራ የሚያስጀምሩ ይሆናል።

በኢፌዲሪ የትራንስፖርትና ሎጀስቲክ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር)፣ የኢፌዲሪ ቡናና ሻይ ባለስልጣን ምክትል ዋና ዳይሬክተሮች ፤ ቴፒ ከተማ ሲደርሱ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)ከሌሎች የክልሉ ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ሀላፊዎች እንዲሁም የአከባቢው ማኅበረሰብ ደማቅ አቀባበል አድርገውላቸዋል።

በዕድገቱ በዛብህ

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *