‎የ2018 ዓ.ም የብልጽግና ፓርቲ በቤንች ሸኮ ዞን በሚዛን ተፈሪ፣ በሼይ ቤንችና በሸኮ ልዩ ምርጫ ክልሎች እጩዎችን ይፋ መደረጋቸው ተገለፀ።

Spread the love

በሚዛን ተፈሪ የምርጫ ክልል

‎ወ/ሮ ወሰነች ቶማስ ያሹ (ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት)

👉ለክልል ምክር ቤት ተወካዮች

‎ 1; አቶ ፍቅሬ አማን ጋካ

‎ 2; አቶ ሀብታሙ ካፍትን ፃባ

‎ 3; ወ/ሮ ፍርዳአወቅ አለሙ ከበደ

4; ወ/ሮ አሰገደች ወልድየስ ወልደማሪያም

5; አቶ ዘማች በዛብህ ሼል

6; አቶ ተስፋዬ ግስካር ጋስያብ

7; አቶ ጨነቁ ኮንታር በፌንስ

8; ወ/ሮ ገነት ዳምጤ አይኔማር

‎ በሸኮ ልዩ ምርጫ ክልል ወክለዉ ቀርበዋል ያሏቸው የብልጽግና ፓርቲ እጩዎች የሚከተሉት ናቸዉ።

‎አቶ አገኘዉ ወርቁ (ሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት)

👉ለክልል ምክር ቤት ተወካዮች

‎ 1; አቶ ወንድሙ ኩርታ

‎ 2; አቶ ደግፌ ኩድን

‎ 3; አቶ አሪ ጉርሙ

‎ በሼይ ቤንች ምርጫ ክልል

‎አቶ ተረፈ ታደሰ ጎዲ (ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት)

👉ለክልል ምክር ቤት ተወካዮች

‎ 1; አቶ መስፍን መንገሻ ጃሹ

‎ 2; አቶ ተመስገን ከበደ ወልዴ

‎ 3; አቶ ግርማ ባሻ ማሽኩ

4; አቶ መስፍን ጉብላ ኮይስት

5; ወ/ሪት ወርቅነሽ ባድንሳ ቶንካ

6; አቶ ተረፈ ስንቡል ያርንባብ

7; አቶ ካሳሁን ናይክን ሻሽ

8; ወ/ሮ ፍቅሪቱ ወልደ ካሳ

‎በ7ኛው ሀገራዊና ክልላዊ ምርጫ የብልጽግና ፓርቲ እጩዎች ሆነዉ ቀርበዋል።

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *